የተፈፀመ የሙሴ ትንቢት ኣለ ከተባለ ፈረዖ አክናተን ትንቢት የነበረዉ ሊሆን ይችላል?
Posted: 07 Mar 2026, 17:27
እዚህ መድረክ ላይ መላልሼ እንደጻፍኩኝ እኔ ስለመለኮታዊ ነገሮች ያጠና እና ዕዉቀት ያለዉ ሰዉ ኣይዴለሁም።
ከብዙ ዓመታት በፊት ሰምቻቸዉ የሰዉ ግምት እና የተሳሳቱ አስተሳሰቦች ናቸዉ ብዬ ያለፍኩዋቸዉ ኣሉ።
ሁለቱ የማልረሳቸዉ ኣንዱ በወቅቱ የድፕሎማ ትምህርት ደረጃ የነበረዉ እስልምና ተከታይ የሐረርጌ ሰዉ ነበር። ከኣሁን በፊት ነብዮች እንደተወለዱት ለወደፊትም ነብይ ይወለዳል ወይም ሊወለድ ይችላል የሚል ነበር።
ሌላዉ ኣንድ ቀን ብቻ በስልክ ያናገረኝ እስልምና ተከታይ የባሌ ሰዉ ነበር። ኣንድ ኣዲስ ድርጅት ዉስጥ ተሳትፎ ስለኣቆምኩ በዛ ምክንያት ስንወያይ የሰዉ ልጅ መንገድ በመለኮታዊ አሰራር የሚመራ ነዉ የሚል ነበር። እንደዛ ዐይነት አስተሳሰብ ከዛ በፊት ሆነ ከዛ በኋላ ሰምቼ ኣላዉቅም።
ስለ መለኮታዊ አሰራር ያላጠናሁ ብሆንም የማነባቸዉ እና የምገነዘባቸዉ ሌሎች ሰዎች ከሚገልጹበት ጋር ተመሳሳዮች ኣሉ። ትይዩ የሆኑ ነገሮችም ኣሉ።
ያላመለኮታዊ አሰራር ማብራራት የማይቻሉ ታሪኮችን ተገንዝቤኣለሁ የሚል ሰዉ ነኝ።
ከኣሁን በፊት ኤርትራ በሚል ስም ከሚሳተፍ ሰዉ ጋር የማይረሳ ዉይይት ኣድርጌኣለሁ።
የተጻፉ ትንቢቶች እየተፈፀሙ ያሉበት ዘመን ላይ ነን የሚል አስተሳሰብ ኣለዉ።
አስተሳሰቡን ሳልቃወም እሱ ይታየኛል የሚለዉ መንገድ እና የእኔ ግንዛቤ መንገድ የተለያዩ ይመስላሉ ብዬዉ ነበር።
ተጨማሪ በሆኑ ነገሮች ምክንያት ከስደት በኋላ ፕሮፌት ሙሴ የተባለዉ ከስደት በፊት ታላቅ ፈረዖ አከናተን ከሆነ፣ የተፈፀመ የሙሴ ትንቢት የተባለዉ ያልተፈፀመ እና የሚፈፀም የፈረዖ አክናተን ትንቢት ሊሆን ይችላል ወይ እያልኩ ነዉ።
ይህ አስተሳሰብ የምያሳምነዉ ሌላ ሰዉ ኣለ ወይ?
ከብዙ ዓመታት በፊት ሰምቻቸዉ የሰዉ ግምት እና የተሳሳቱ አስተሳሰቦች ናቸዉ ብዬ ያለፍኩዋቸዉ ኣሉ።
ሁለቱ የማልረሳቸዉ ኣንዱ በወቅቱ የድፕሎማ ትምህርት ደረጃ የነበረዉ እስልምና ተከታይ የሐረርጌ ሰዉ ነበር። ከኣሁን በፊት ነብዮች እንደተወለዱት ለወደፊትም ነብይ ይወለዳል ወይም ሊወለድ ይችላል የሚል ነበር።
ሌላዉ ኣንድ ቀን ብቻ በስልክ ያናገረኝ እስልምና ተከታይ የባሌ ሰዉ ነበር። ኣንድ ኣዲስ ድርጅት ዉስጥ ተሳትፎ ስለኣቆምኩ በዛ ምክንያት ስንወያይ የሰዉ ልጅ መንገድ በመለኮታዊ አሰራር የሚመራ ነዉ የሚል ነበር። እንደዛ ዐይነት አስተሳሰብ ከዛ በፊት ሆነ ከዛ በኋላ ሰምቼ ኣላዉቅም።
ስለ መለኮታዊ አሰራር ያላጠናሁ ብሆንም የማነባቸዉ እና የምገነዘባቸዉ ሌሎች ሰዎች ከሚገልጹበት ጋር ተመሳሳዮች ኣሉ። ትይዩ የሆኑ ነገሮችም ኣሉ።
ያላመለኮታዊ አሰራር ማብራራት የማይቻሉ ታሪኮችን ተገንዝቤኣለሁ የሚል ሰዉ ነኝ።
ከኣሁን በፊት ኤርትራ በሚል ስም ከሚሳተፍ ሰዉ ጋር የማይረሳ ዉይይት ኣድርጌኣለሁ።
የተጻፉ ትንቢቶች እየተፈፀሙ ያሉበት ዘመን ላይ ነን የሚል አስተሳሰብ ኣለዉ።
አስተሳሰቡን ሳልቃወም እሱ ይታየኛል የሚለዉ መንገድ እና የእኔ ግንዛቤ መንገድ የተለያዩ ይመስላሉ ብዬዉ ነበር።
ተጨማሪ በሆኑ ነገሮች ምክንያት ከስደት በኋላ ፕሮፌት ሙሴ የተባለዉ ከስደት በፊት ታላቅ ፈረዖ አከናተን ከሆነ፣ የተፈፀመ የሙሴ ትንቢት የተባለዉ ያልተፈፀመ እና የሚፈፀም የፈረዖ አክናተን ትንቢት ሊሆን ይችላል ወይ እያልኩ ነዉ።
ይህ አስተሳሰብ የምያሳምነዉ ሌላ ሰዉ ኣለ ወይ?