ስምንተኛዉ ሺህ ማለት የተለመደባት የፍጥረት በር ኢትዮጵያ፥ ልጆችሽ እግዝኣብሔር ኣለ እና ዬለም የምል ክርክር ስለጀመሩ ተዓምር ነዉ በይ
Posted: 05 Mar 2026, 19:46
እኔ ስለ መለኮታዊ ነገር ያጠናሁ ሰዉ ኣይዴለሁም።
የሃገሬ ሰዎች በመለኮታዊ ነገር ከልብ ማመን ከመጠን በላይ እየመሰለኝ የኖርኩ ሰዉ ነኝ።
በመለኮታዊ ነገር የማያምን ብቻ ሳይሆን ያለመለኮታዊ ነገር ሆነ ብሎ እየተከራከረ ፖለትካን ለማራመድ የሚጥር የሃገሬ ሰዉ በህይወቴ ዉስጥ ያጋጥመኛል ብዬ ኣልጠበኩም።
ይህ ክርክር ለገባቸዉ የእግዝኣብሔር ኣለ እና ዬለም ክርክር ሆኗል።
እኔ እግዝኣብሔርን በዐይኖቼ ኣይቼ ኣላዉቅም። ጆሮዎቼ ድምጹን ሰምተዉ ኣያዉቁም።
ነገር ግን በምክንያታዊ ክንዉን ሳይንሳዊ አስተሳሰብ የማምን ሰዉ ብሆንም ያለመለኮታዊ አሰራር ይከሰታሉ ብዬ የማላምን ተዓምራትን የምቆጥር ሰዉ ነኝ።
ስለዚህ እግዝኣብሔር ዬለም የሚሉት ኢትዮጵያዊያን ስለ ኮምኒዩዝም ከዉጪ ሰምተዉ ወደ ኢትዮጵያ ይግባ ወይም እምፖርት እናድርግ እንዳሉት እግዝኣብሔር ዬለም ማለትንም ከዉጪ ሰምተዉ ወደ ኢትዮጵያ እምፖርት እናድርግ የሚሉ ይመስለኛል።
ይህ ዳያብሎሷን በዳያብሎስ እንተካ ዐይነት ክርክር ይመስላል። እንግልዛዊ ሆነች፣ አሜሪካዊ ሆነ፣ ወይም ሌላ ዳያብሎሳዊ ዳያብሎሳዊ ነዉ፣
እግዝኣብሔር ኣለ ብላችሁ የምታምኑ ማስረጃዎች ናቸዉ ብላችሁ የምታምኑ ተጨባጭ ክስተቶችን መጥቀስ ትችላላችሁ?
እኔ ከኣንድ ተጨባጭ ክስተት እጀምራለሁ።
ይህ ክስተት ያለመለኮታዊ አሰራር ሊሆን ይችላል ብሎ ማብራራት የሚችል የሰዉ ልጅ ከተገኘ ተጋባዥ እንግዳዬ ይሆናል።
የሃገሬ ሰዎች በመለኮታዊ ነገር ከልብ ማመን ከመጠን በላይ እየመሰለኝ የኖርኩ ሰዉ ነኝ።
በመለኮታዊ ነገር የማያምን ብቻ ሳይሆን ያለመለኮታዊ ነገር ሆነ ብሎ እየተከራከረ ፖለትካን ለማራመድ የሚጥር የሃገሬ ሰዉ በህይወቴ ዉስጥ ያጋጥመኛል ብዬ ኣልጠበኩም።
ይህ ክርክር ለገባቸዉ የእግዝኣብሔር ኣለ እና ዬለም ክርክር ሆኗል።
እኔ እግዝኣብሔርን በዐይኖቼ ኣይቼ ኣላዉቅም። ጆሮዎቼ ድምጹን ሰምተዉ ኣያዉቁም።
ነገር ግን በምክንያታዊ ክንዉን ሳይንሳዊ አስተሳሰብ የማምን ሰዉ ብሆንም ያለመለኮታዊ አሰራር ይከሰታሉ ብዬ የማላምን ተዓምራትን የምቆጥር ሰዉ ነኝ።
ስለዚህ እግዝኣብሔር ዬለም የሚሉት ኢትዮጵያዊያን ስለ ኮምኒዩዝም ከዉጪ ሰምተዉ ወደ ኢትዮጵያ ይግባ ወይም እምፖርት እናድርግ እንዳሉት እግዝኣብሔር ዬለም ማለትንም ከዉጪ ሰምተዉ ወደ ኢትዮጵያ እምፖርት እናድርግ የሚሉ ይመስለኛል።
ይህ ዳያብሎሷን በዳያብሎስ እንተካ ዐይነት ክርክር ይመስላል። እንግልዛዊ ሆነች፣ አሜሪካዊ ሆነ፣ ወይም ሌላ ዳያብሎሳዊ ዳያብሎሳዊ ነዉ፣
እግዝኣብሔር ኣለ ብላችሁ የምታምኑ ማስረጃዎች ናቸዉ ብላችሁ የምታምኑ ተጨባጭ ክስተቶችን መጥቀስ ትችላላችሁ?
እኔ ከኣንድ ተጨባጭ ክስተት እጀምራለሁ።
ይህ ክስተት ያለመለኮታዊ አሰራር ሊሆን ይችላል ብሎ ማብራራት የሚችል የሰዉ ልጅ ከተገኘ ተጋባዥ እንግዳዬ ይሆናል።