Page 1 of 1
Fake news: Amara is being massacred by PP Gurage
Posted: 04 Mar 2026, 17:56
by Dama
Re: Fake news: Amara is being massacred by PP Gurage
Posted: 04 Mar 2026, 18:10
by Odie
Deceptive Komche never likes learning. በድፍረት የራሱ ያልሆኑ የስውና የቦታ ስሞችን mispronounce and mis-name ሲያድርግ ነው የኖረው!
እኖርን እነሞር ጉንችርየን ጉንችሬ ጉብርየን ጉብሬ ...ወዘተ::
የአካባቢውን ስም መጥራት ሲያቅተው ደግሞ የራሱ ሰም ሲሰጥ የኖረው በሃገር ስም
አገረ ማሪያም አርባ ምንጭ....
አሁን ሃብታሙ አያሌው አብሽጌ ማለት አቅቶት ነው?
የሚገርመው ኦሮሞ ኢትዮፒያንስት ነው አያቱ አርፋርሳ ነው ምናምን እያሉ ሲዘለዝሉት ነበር:: እግር ስሞ ተመለስ?
