Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13127
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የአለም መንግስታት ሕግ ይቀየር ይሆናል እንጂ፣ ኢትዮጵያ እስከወዲያዉ ተዘግቶባት አትኖርም!

Post by DefendTheTruth » 02 Mar 2026, 14:25

ሕግ የምወጠዉ የሕዝቦችን ደንነትን፣ እኩልነትን፣ ያለ-አድሎ የመኖርን እንዲሁም ፍታሓዊ መብቶችን ለማስከበር ነዉ፣ ለመደንገግ ነዉ! አድሎን ለማንሰራራት አይደለም! አድሎን በአንድ ሕዝብ ላይ ለማንሰራራት ወይም ደግሞ ለመጫን ልሆን አይችልም!

ኢትዮጵያን ያለባሕር በር ኢፍታዊ ነዉ፣ ማንም ሰዉ ከተፈጥሮ ፀጋዎች መታቀብ አይገባዉም!

Ethiopia shall (re-)own an unimpeded sea access, sooner than later!