ቆማጣው ቆምጬ ለምን ሽሮ እንጀራ በርበሬና ሽንኩርት የበዛው ወጥ ይወዳል?
Posted: 02 Mar 2026, 09:13
1. አር ስለሚያበዛና የማራት obsession ስላለበት
2. ሆድ ስለሚነፋና የጠገበ ስለሚመስለው
3. የበላውን እያገሳ እየሽተተ እንዲውል

2. ሆድ ስለሚነፋና የጠገበ ስለሚመስለው
3. የበላውን እያገሳ እየሽተተ እንዲውል
It was transporting their stool all over the city and making people sick. Good job if they cleaned itHorus wrote: ↑02 Mar 2026, 14:25ሌላ ቦታ ይህን ወንዝ ለምን ጎላ ወንዝ ማለታቸው ስህተት ነው ። ይህ ጎርደሜ ወንዝ ነው ። ወደ ላይ ሲሄድ ሃብተ ጎርጊስ ድልድይና ዮሃንስ ይሄዳል ። ካፊያው ዘመሀር የሚሄድበት መንገድ ጥንት ጀምሮ የነበረና ከመርካቶ ካምቦሎጆ የምሄድበት መንገድ ነው ። በቀጥታ ተክለ ሃይማኖት ይወጣል ። ድሮ በብዛት የትግሬዎች ሰፈር ነበር። ጎርደሜ ወንዝ ወደ ፍልውሃ ሄዶ ጊዮን ወንዝ ይሆናል ፣ በሰሜን በኩል ዮሃንስ ፣ ራስ ደስታ ሆስፒታልና ወደ ነፍጠኛ ሰፈር ፣ የድሮ እስላም መቃብይ ይሄዳል ። መነሻው ምናልባት ወደ ሸጎሌ ተራራ ይሆናል