Page 1 of 1

በቀድሞ አጠራሩ 'የመለስ አካዳሚ' የአፍሪካ አመራር ልሕቀት አካዳሚ ኤምሬትሶች መግባታቸው ታወቀ

Posted: 26 Feb 2026, 01:59
by MINILIK SALSAWI
የአፍሪካ አመራር ልሕቀት አካዳሚ ሰራተኞች በሙሉ እረፍት እንዲወጡ ተደርገው ግዙፍ የሆነው የተቋሙ ህንፃ ውስጥ ኤምሬትሶች መግባታቸው ታወቀ

በቀድሞ አጠራሩ 'የመለስ አካዳሚ' ወደሚባለው ተቋም ቅጥር ግቢ ሰራተኞች አሁን ላይ መግባት እንደማይችሉ የተነገራቸው ሲሆን የጥበቃ ሰራተኞች ሳይቀሩ በሌሎች የፀጥታ አባላት መተካታቸውም ተረጋግጧል

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/78e