የ3ቱ ሰይጣናት ሻዕብያ፤ወያኔ፤ ኦነግ-ፒፒ መጨረሻ ምዕራፍ እርስ በእርስ መጠፋፋት ጦርነት ግደታ። የሰይጣን መንግስት እርስ በእርሱ ይፈርሳል!
Posted: 22 Feb 2026, 12:01
የ3ቱ ሰይጣናት ሻዕብያ፤ወያኔ፤ ኦነግ-ፒፒ መጨረሻ ምዕራፍ እርስ በእርስ መጠፋፋት ጦርነት ግደታ። የሰይጣን መንግስት እርስ በእርሱ ይፈርሳል!
(ማቴዎስ 12፡25-26)፣ የክፋት ኃይሎች መሠረታቸው በጠላትነት እና በሁከት ላይ በመሆኑ ራሳቸውን እንደማያጠነክሩና በመጨረሻም እንደሚደመሰሱ የሚያሳይ ነው
አጋንንቱ እና ሸሪኮቻቸውን እጅግ ያሳሰባቸው፤ እግራቸው እስኪ ቀጥን ያመላለሳቸው ጉዳይ። ሰይጣን በሰይጣን ላይ ይነሳል - የሰይጣን ፍጻሜ ይህን ይመስላል።
እነኝህ አጋንንት ብዙዎችን ይዘው ይጠፋሉ፤ ድፍን 50 አመታትም ይህን ነው ያደረጉት።
ለዐቅም-አገር መብቃት የማይችሉ የኤርትራ ክ/ሀገር( ሻዕብያ)፤ የትግራይ ክ/ሀገር (ወያኔ) እንድሁም የወለጋ፤ባሌ አሩሲ ወዘተ አጋንንት ኦሮሙማዎች የብዙዎችን ህይወት ወደ ሲዖል መለወጥ ሰይጣናዊ ተልዕኮቸው ነው። የአብይ አህመድ፤ ኢሳያስ አፈወርቅ፤ ፈላ ወያኔ (ደብረጽዮን) ተክለ-አስተውሎት ላጤነ መነሻቸው ሁከት መድረሻቸው ሁከት ነው።
እግዚአብሄር ጦረነቱን ከእራሳቸው ጋር አድርጎ ሉዋላዊት ቅድስት አገር ኢትዮጵያ እና ህዝቧን ከአኮቦ እስከ ኡጋደን፤ ከራስካሳር እስከ ሞያሌ ይጠብቅ። ሰይጣናት ሊወገዱ የግድ ይላል።
(ማቴዎስ 12፡25-26)፣ የክፋት ኃይሎች መሠረታቸው በጠላትነት እና በሁከት ላይ በመሆኑ ራሳቸውን እንደማያጠነክሩና በመጨረሻም እንደሚደመሰሱ የሚያሳይ ነው
አጋንንቱ እና ሸሪኮቻቸውን እጅግ ያሳሰባቸው፤ እግራቸው እስኪ ቀጥን ያመላለሳቸው ጉዳይ። ሰይጣን በሰይጣን ላይ ይነሳል - የሰይጣን ፍጻሜ ይህን ይመስላል።
እነኝህ አጋንንት ብዙዎችን ይዘው ይጠፋሉ፤ ድፍን 50 አመታትም ይህን ነው ያደረጉት።
ለዐቅም-አገር መብቃት የማይችሉ የኤርትራ ክ/ሀገር( ሻዕብያ)፤ የትግራይ ክ/ሀገር (ወያኔ) እንድሁም የወለጋ፤ባሌ አሩሲ ወዘተ አጋንንት ኦሮሙማዎች የብዙዎችን ህይወት ወደ ሲዖል መለወጥ ሰይጣናዊ ተልዕኮቸው ነው። የአብይ አህመድ፤ ኢሳያስ አፈወርቅ፤ ፈላ ወያኔ (ደብረጽዮን) ተክለ-አስተውሎት ላጤነ መነሻቸው ሁከት መድረሻቸው ሁከት ነው።
እግዚአብሄር ጦረነቱን ከእራሳቸው ጋር አድርጎ ሉዋላዊት ቅድስት አገር ኢትዮጵያ እና ህዝቧን ከአኮቦ እስከ ኡጋደን፤ ከራስካሳር እስከ ሞያሌ ይጠብቅ። ሰይጣናት ሊወገዱ የግድ ይላል።