Please wait, video is loading...
"ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"
Imagine the conversations and stories we could have heard if Eritrean internet access weren't just confined to the Ministry of Information!
Last edited by almaze on 16 Feb 2026, 10:57, edited 1 time in total.
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10087
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ካብ ኣስመራ: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"
ጣልያን ኢትዮጵያን ለ6 አመታት ይገዟት በነበሩበት ወቅት ፓስታ ምን እንደሚመስል አሳዩን እንጂ እንዴት እንደሚበላ አላስተማሩንም። ለኛ ኢትዮጵያውያን ፓስታን በሹካ መብላት ያስተማሩን ኤርትራውያን ናቸው እና ቆም ብለን ምስጋናችንን መግለፅ አስፈላጊ ነው።
Re: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"
Dumb and Dumber
Re: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"
አልማዜ ምናአልባት አንቺ አልተወለድሽም ያኔ። አሮጌዎቹ ናቸው ወዳጃችንን የሚያመልኩት። ስሙ ጠፋኝ። የሆነ ኬክ ቤት ነበረው መሰለኝ። ዛሬ የሱ የልጅ ልጆች ኢሜይል እንዴት እንደሚደረግ ገለመማርወደ አዲስ አበባ እየጎረፉ ነው። የተገላቢጦሽ ተማሪው አስተማሪ ሆነ።
Re: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"
Isn't it ironic that these two individuals, whose ancestors began eating ፓስታ በ ሹካ in the 20th century, are still residing in this run-down hut in the 21st century?
Please wait, video is loading...
Re: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"
አልማዜ፣
ትክክል ነሽ! ፓስታ በሹካ ብለው የባዕድ ነገር ሰዉ ሁሉ ፓስታ ሹታ ብሎ ጠራው! ከዚያም ሰው ፓስታ ሹታ ምን ይመስላል? ተባባለ! ፓስታ ሹታ የኮሶ ትል ስለሚመስል እራሱ የኮሶ ትልን ሹጥ ብሎ ጠራው ፓስታ ሹጣ ፣ ሹጥ የሚመስል ምግብ ማለት ነው! ስለ አወጣሁት ሃቅ ይቅርታ !!!
ትክክል ነሽ! ፓስታ በሹካ ብለው የባዕድ ነገር ሰዉ ሁሉ ፓስታ ሹታ ብሎ ጠራው! ከዚያም ሰው ፓስታ ሹታ ምን ይመስላል? ተባባለ! ፓስታ ሹታ የኮሶ ትል ስለሚመስል እራሱ የኮሶ ትልን ሹጥ ብሎ ጠራው ፓስታ ሹጣ ፣ ሹጥ የሚመስል ምግብ ማለት ነው! ስለ አወጣሁት ሃቅ ይቅርታ !!!