Page 1 of 1

MOHAMMED BIN ZAYED IS IN ADDIS TODAY! WHY?

Posted: 14 Feb 2026, 11:14
by Horus
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
HE WILL TALK TO THE 54 LEADERS OF AFRICA !!!! THE ROAD TO AFRICA IS CALLED ETHIOPIA!


Re: MOHAMMED BIN ZAYED IS IN ADDIS TODAY! WHY?

Posted: 14 Feb 2026, 14:52
by sesame
He is visiting his girl friend, DoH!

Re: MOHAMMED BIN ZAYED IS IN ADDIS TODAY! WHY?

Posted: 14 Feb 2026, 15:10
by Horus
sesame wrote:
14 Feb 2026, 14:52
He is visiting his girl friend, DoH!
ሲሲዬ ለሊቱን ሁሉ ሳስብሽ ነበርኮ :lol: :lol: :lol:

አባ ደምር አቢይ አህመድ አሊን አታውቂም ብዬሽ ነበር! የሳውዲ ፊውዳል መሳፍንቶችም ኢትዮጵያን አያውቋትም ብዬሽ ነበር! ታስታውሳለህ ታላቋ አቴጌ ጣይቱ የጣሊያኑን ላስፈራራሽ ባይ ሶላቶ ቡሊ ሊያደርጋት ሲዳዳው መዋጋት የምትፈልግበትን ቀን ቆርጠህ አሳውቀኝ ነበር ያለቸው!

አቢይ አህመድ የምን አይነት ሕዝብ መሪ እንደ ሆነ ያውቃል! የኢትዮጵያ መሪ እንደ ሆነ ያውቃል! ኢትዮጵያ ምን እንደ ሆነች ያውቃል!

ኢትዮጵያ የምትፈራ የምትከበር አገር ነች! ኢትዮጵያን ስትፈራት ስታከብራት ታከብርሃለች! ታፈቅርሃለች!

ያ ያንተ ቀጣሪ ማዳምህ የሳውዲው መስፍን ምን እንደ ተባለ ኢሳያስን ጠይቀው! ይነግርሃል!

አሁን ማልቀሱን አቁም!

ንጉስ ቢን ዛይድ ከነማን ጋር እንደ ሚናገር ልንገርህ
(1) ከሱማሌላንዶች ጋር በድብቅ
(2) ከኦኡንትላንድ ጋር በድብቅ
(3) ከዊሊያም ሩቶ ጋር (ሩቶ የፈጥኖ ድራሽ ሱዳን መንግስትን ስለሚደግፍ)
(4) ከደቡብ ሱዳን ጋር (አለ ምንም ጥርጥር ደቡብ ሱዳን እና ኢሚራቲ ስምምነት ያደርጋል)
(5) ከቻድ መሪዎች ጋር
(6) ከሊቢያ መሪዎች ጋር
(7) ምናልባትም ከሞሮኮና አልጄሪያ ጋር
(8) ከእስራኤል ወኪሎች ጋር (እስራኤል ያፍሪካ ስብሰብ የክብር አባል ነች)
(9) ከፕሬዚዳንት ኦባማ ጋር
(10) ከአንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር
(11) ከአባ ደምር ጋር

በትንሹ ማለት ነው :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
አባ ደምር ከባድ ሰው ነው!! ግብጽ ከጨዋታ ውጭ አድርጓታል! የናይል ኮሚሽት ያለ ግብጽ ተሰብስቦ ኬኒያ እንድጽማማ እያደረገ ነው!

Re: MOHAMMED BIN ZAYED IS IN ADDIS TODAY! WHY?

Posted: 14 Feb 2026, 16:59
by Horus
SO LONG AS THERE IS A LAND LOCKED ETHIOPIA, THERE WILL BE NO PEACEFUL OR STABLE RED SEAR AND EAST AFRICA.

Re: MOHAMMED BIN ZAYED IS IN ADDIS TODAY! WHY?

Posted: 14 Feb 2026, 19:47
by Horus

Re: MOHAMMED BIN ZAYED IS IN ADDIS TODAY! WHY?

Posted: 14 Feb 2026, 20:10
by sesame
HorseAss,

Are you denying Abichu is MBZ's girl. Here is my proof! If this is what MBZ does to Aba Demir in public, what do you think happens in private.
:lol: :lol: :lol: :lol:


Re: MOHAMMED BIN ZAYED IS IN ADDIS TODAY! WHY?

Posted: 14 Feb 2026, 21:31
by Digital Weyane
የሳዑዲ አረቢያ ከፍተኛ ባለስልጣን በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው ለአቢይ አህመድ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠታቸው ይታወሳል።

የብልፅግና ካድሬዎቻችን ከሳዑዲ ጋር በኢንተርኔት ላይ የቃላት ጦርነት ለመግጠም እንዲያስችላቸው የአረብኛ ቋንቋን መማር ጀምረው ነበር፣ ነገር ግን ሳዑዲ አረቢያ ብልፅግናዎች ባላሰቡት መንገድ ከቅዠታቸው እንዲባንኑ አደረገቻቸው።

ብልፅግናዎች በጣም ተጨንቀዋል። ኤምሬትስ ኡኡኡ ያስብላል እኮ ወገን። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Re: MOHAMMED BIN ZAYED IS IN ADDIS TODAY! WHY?

Posted: 14 Feb 2026, 21:36
by Horus
Digital Weyane wrote:
14 Feb 2026, 21:31
የሳዑዲ አረቢያ ከፍተኛ ባለስልጣን በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው ለአቢይ አህመድ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠታቸው ይታወሳል።

የብልፅግና ካድሬዎቻችን ከሳዑዲ ጋር በኢንተርኔት ላይ የቃላት ጦርነት ለመግጠም እንዲያስችላቸው የአረብኛ ቋንቋን መማር ጀምረው ነበር፣ ነገር ግን ሳዑዲ አረቢያ ብልፅግናዎች ባላሰቡት መንገድ ከቅዠታቸው እንዲባንኑ አደረገቻቸው።

ብልፅግናዎች በጣም ተጨንቀዋል። ኤምሬትስ ኡኡኡ ያስብላል እኮ ወገን። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:
አው ኢንተርኔት አልባ ባለ ኮንጎ ጫማው ስልብ ባሪያ በጌታው ቁላ ሲፎክር አንዴ በግብጽ ቁላ ሌላ ግዜ በሳውዲ ቁላ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: