Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 15163
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Post
by Abere » 14 Feb 2026, 11:03
ሁሬሳ ስለ ክትፎ ደግሞ መለፍለፍ ጀመረ። ክትፎ እንዳያስጠላን ብቻ - ሁሬሳ ያለበት ሁል ዝንብ ገብቶ የሞተበት የኩባያ ወተት ማለት ነው። በሬው እርሱን ነድቶ ዩኔስኮ ሊመዘገብ ነው ይለናል በቀጣዩ።
አንድ የጥላሁን ገሰሰ እና የማህሙድ ዘፈን አለ "የምግብ አይነቶች ሞልተው በአገራችን " በዚያ ዘፍን ስንኝ "ሱሬየን አጥቤ እደጅ አስጥቻለሁ - ወዳኝ ነው መሰለኝ እረግጣው አለፈች" መሰል የሞኝ አለ። የኸውም
" የጋላ ላም ወተት፤ .... " እስኪ እግዜር ያሳያችሁ የላም ወተት አሁን ላሟናት ወይስ ወተት የሰጠችው ሴትዮ ባለሙያ? ሁሬሳ እንድሁ
የበሬን ምሳጋና ወሰደው -ሁሬሳ፤
እኔነኝ እያለ - ውሸት እያገሳ።