Page 1 of 1
ሳዑዲ አረቢያ በአራት ኪሎ ቤት መንግሥት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ከፈፀመች ማን ሊደርስልን ነው? ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Posted: 13 Feb 2026, 19:08
by Digital Weyane
Re: ሳዑዲ አረቢያ በአራት ኪሎ ቤት መንግሥት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ከፈፀመች ማን ሊደርስልን ነው? ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Posted: 13 Feb 2026, 19:39
by Digital Weyane
የብልፅግናው ካድሬአችን almaze አረብኛ ቋንቋ ቢማር ጡሩ ነው እላለሁ። ሳዑዲዎችን በሚሰሙት ቋንቋ ሙልጭ አድርጎ እንዲሰድብልን የተጠየቅነውን የገንዘብ መጠን እንከፍላለን።
Re: ሳዑዲ አረቢያ በአራት ኪሎ ቤት መንግሥት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ከፈፀመች ማን ሊደርስልን ነው? ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Posted: 13 Feb 2026, 21:12
by Fiyameta
Re: ሳዑዲ አረቢያ በአራት ኪሎ ቤት መንግሥት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ከፈፀመች ማን ሊደርስልን ነው? ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Posted: 13 Feb 2026, 21:50
by Digital Weyane
የብልፅግና መንግስት ልዩ መልእክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አቶ Mesob/Axumezana በዚህ ሳምንት ወደ ሳዑዲ አረቢያ በማቅናት ከሳዑዲ ንጉስ ጋር የኤምሬትስ እና የሳዑዲን ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመቋጨት እየተደረገ ባለው ድርድር ዙሪያ ትኩረት አድርገው እንደሚወያዩ ከአቶ almaze ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Re: ሳዑዲ አረቢያ በአራት ኪሎ ቤት መንግሥት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ከፈፀመች ማን ሊደርስልን ነው? ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Posted: 13 Feb 2026, 22:08
by almaze
ሰላም ለዚህ ቤት! አካም ጅርቱ ብያለሁ ለ Abdisa and Ejersa