የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ካውንስል ቢን ዛዬድ፣ አብይና ሃሜቲ በሱዳን ህዝብ ላይ እያደርሱት ያለውን ወድመት አጥብቆ የሚያወግዝ መግለጫ አውጥቷል።
Posted: 12 Feb 2026, 20:01
አብይ በብልጭልጩ ጎዳና ሊያደምማቸው ሽር ጉድ እያላ ሳለ፤ በመዲናችን የተሰበሰበው የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ካውንስል ቢን ዛዬድ፣ አብይና ሃሜቲ በሱዳን ህዝብ ላይ እያደርሱት ያለውን ወድመት አጥብቆ የሚያወግዝ መግለጫ አውጥቷል።
* RSF በ አልፋሸር የፈጸመውን ፍጅት አውግዟል
* በ RSF የተቋቋመው የጎንዮሽ አስተዳደር ተቀባይነት የለውም ብሏል
* በሱዳን ጦርነት እጃቸውን ያስገቡ የውጪ ሀይሎችን ኮንኗል ( እንዚያ የውጪ ሀይሎች እናማን እንደሆኑ የታወቀ ነው)
#አጣብቂኝ
Finfinne Press
በዲምላይቱ ዲፕሎማሲ አልተሳካም በማሳጁ ዲፕሎማሲ ይሞክራል ተብሎ ይጠበቃል ...
* RSF በ አልፋሸር የፈጸመውን ፍጅት አውግዟል
* በ RSF የተቋቋመው የጎንዮሽ አስተዳደር ተቀባይነት የለውም ብሏል
* በሱዳን ጦርነት እጃቸውን ያስገቡ የውጪ ሀይሎችን ኮንኗል ( እንዚያ የውጪ ሀይሎች እናማን እንደሆኑ የታወቀ ነው)
#አጣብቂኝ
Finfinne Press
በዲምላይቱ ዲፕሎማሲ አልተሳካም በማሳጁ ዲፕሎማሲ ይሞክራል ተብሎ ይጠበቃል ...
Please wait, video is loading...