Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15163
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አብይ በወሎ መጀን( የወሎ ገዥ ጋንየን) ቁጥጥር ስር!

Post by Abere » 10 Feb 2026, 18:17

የትግሬ አዶ-ከበሬ (መንበረ-ሰላም-ዐልባ) ሁኖ ያደረሰውን ዕልቂት አይተናል፤ የወሎ መረባ ምን ያመጣ ይሆን? አብይ አህመድ ተቃመለኝ ይላል፤ ግን የተቃመበት ይመስለኛል። ይኸው ከተማ ገጠር ጥሎ እየፈረጠጠ ነው።

የትግራይ እና የወሎ ህዝብ ተገዶ ነው ያለው። ወያኔ ትግሬን አስገድዳ እንደ ሉካንዳ ቤት በሬ ሞት ታስገባዋለች፤ አብይ አህመድ ወሎን አስገድዶ መርቁኝ ይላል። እየተመረቀ ሳይሆን እየተመታ ነው - በእርግማን። :lol:

viewtopic.php?f=2&t=375159&sid=2a52092f ... a1501651b1

Post Reply