Page 1 of 1
ባጫ ማንን ለማታለል ይሆን የለውጡ መንግስት አባይን ገደበ እያለ የሚዋሽውና በኢትዮጵያዊነት የሚሸቅጠው?
Posted: 26 Jan 2026, 04:25
by Axumezana
ትናንትና ለኤርትራ ባንዳ ሆኖ የኢትዮጵያን መሬት አልያዘችም እያለ አብሮ ሲጨፍር እንዳልነበረ አሁን ማንን ነው ባንዳ የሚለው? ወይንን ሲያገለግል ለከርሱ ካልኖረ ለምን የአሰብን ጉዳይ አላነሳውም?
የበሬን ምስጋና ወሰደው ፈረስ በኻላው ተነስቶ ቀድሞ በመድረስ!
Re: ባጫ ማንን ለማታለል ይሆን የለውጡ መንግስት አባይን ገደበ እያለ የሚዋሽውና በኢትዮጵያዊነት የሚሸቅጠው?
Posted: 26 Jan 2026, 09:43
by ethiopianunity
የወያኔ ጊዜማ ገንዘቡን ለህዋሀት እየገባ ነበር በአባይ ግደባ ስም የተገነባው እንዲፈርስ በርካሽ ነበር የተጀመረው። ወያኔ ገነባ ማለት አይቻልም
Re: ባጫ ማንን ለማታለል ይሆን የለውጡ መንግስት አባይን ገደበ እያለ የሚዋሽውና በኢትዮጵያዊነት የሚሸቅጠው?
Posted: 26 Jan 2026, 15:50
by Axumezana
Laughing ! 65% was completed under the supervision. Of Dr Debrestion !