Page 1 of 1
ግብጾች ስለኢትዮጵያ አየር ኃይል ምን እንደሚሉ ስሙ! በኤርትራ ላይ ቀለዱ! የዛሬ 5 ዓመት 5ኛ ትውልድ ኃይል እንሆናለን!!
Posted: 25 Jan 2026, 22:18
by Horus
5ኛ ትውልድ ማለት አሁን ላይ ያለም አየር ኃይል የደረሰበት ረቅቅና ሳይንሳዊ የጦር አይሮፕላንና ተያያዥ መሳሪያዎችን የታጠቀ ኃይል ማለት ነው! ያፍሪቃ ቀን ኃያል አገር ኢትትዮጵያ! ፈጣን ኢትዮጵያ ነች! ይህ ደሞ በቅርብ የሚታይ ነው !
Re: ግብጾች ስለኢትዮጵያ አየር ኃይል ምን እንደሚሉ ስሙ! በኤርትራ ላይ ቀለዱ!
Posted: 25 Jan 2026, 22:36
by Horus
ወረኛ ሻቢያ
ግብጾች ናቸውኮ ልክ ልክህን እየነጉርህ ያሉት!
ከኢትዮጵያ ጋራ ጦርነት አታስበው እያልክ አይደል እንዴ ግብጾቹ በፋቸው!
Re: ግብጾች ስለኢትዮጵያ አየር ኃይል ምን እንደሚሉ ስሙ! በኤርትራ ላይ ቀለዱ! የዛሬ 5 ዓመት 5ኛ ትውልድ ኃይል እንሆናለን!!
Posted: 25 Jan 2026, 22:53
by Horus
አዲስ አበቤዎች ዝንጥ ቅብጥ ሲሉ!!! ዘ ኢገርም!