Page 1 of 1

ግብጾች ስለኢትዮጵያ አየር ኃይል ምን እንደሚሉ ስሙ! በኤርትራ ላይ ቀለዱ! የዛሬ 5 ዓመት 5ኛ ትውልድ ኃይል እንሆናለን!!

Posted: 25 Jan 2026, 22:18
by Horus
5ኛ ትውልድ ማለት አሁን ላይ ያለም አየር ኃይል የደረሰበት ረቅቅና ሳይንሳዊ የጦር አይሮፕላንና ተያያዥ መሳሪያዎችን የታጠቀ ኃይል ማለት ነው! ያፍሪቃ ቀን ኃያል አገር ኢትትዮጵያ! ፈጣን ኢትዮጵያ ነች! ይህ ደሞ በቅርብ የሚታይ ነው !


Re: ግብጾች ስለኢትዮጵያ አየር ኃይል ምን እንደሚሉ ስሙ! በኤርትራ ላይ ቀለዱ!

Posted: 25 Jan 2026, 22:30
by Digital Weyane
ሚጢጢዋ ጅቡቲ እና ዝርፍጧ ሱዳን የሀገራችን ኢትዮጵያን ድንበር እንደፈለጉ እየጣሱ በድሮን እየደበደቡን ባሉበት በዚህ ወቅት ግብፆች ይሄኔ ሆዳቸውን ይዘው እየሳቁብን ነው። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry: :cry:

Re: ግብጾች ስለኢትዮጵያ አየር ኃይል ምን እንደሚሉ ስሙ! በኤርትራ ላይ ቀለዱ!

Posted: 25 Jan 2026, 22:36
by Horus
Digital Weyane wrote:
25 Jan 2026, 22:30
ሚጢጢዋ ጅቡቲ እና ዝርፍጧ ሱዳን የሀገራችን ኢትዮጵያን ድንበር እንደፈለጉ እየጣሱ በድሮን እየደበደቡን ባሉበት በዚህ ወቅት ግብፆች ይሄኔ ሆዳቸውን ይዘው እየሳቁብን ነው። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry: :cry:
ወረኛ ሻቢያ
ግብጾች ናቸውኮ ልክ ልክህን እየነጉርህ ያሉት!

ከኢትዮጵያ ጋራ ጦርነት አታስበው እያልክ አይደል እንዴ ግብጾቹ በፋቸው!

Re: ግብጾች ስለኢትዮጵያ አየር ኃይል ምን እንደሚሉ ስሙ! በኤርትራ ላይ ቀለዱ! የዛሬ 5 ዓመት 5ኛ ትውልድ ኃይል እንሆናለን!!

Posted: 25 Jan 2026, 22:53
by Horus
አዲስ አበቤዎች ዝንጥ ቅብጥ ሲሉ!!! ዘ ኢገርም!