Page 1 of 1

አፋብን ከመደበኛ ሠራዊቱ በተጓዳኝ ሕዝባዊ ሠራዊትን እያቋቋመ ነው

Posted: 24 Jan 2026, 14:08
by Misraq
ይህ ሕዝባዊ ሠራዊት ኢመደበኛና አካባባያዊ ሲሆን የአማራ ሕዝብ በጠላቶቹ ዳግም እንዳይደፈር ያገለግላል ተብሏል።

የአማራን ታጣቂ ወደ አስርና ሃያ ሚልዬን ወደፊት ሊያደርሰው ይችላል ተብሏል። ምዕመናን የታላቁ የአማራ ሕዝብን ዳግም ውልደት በእውናችሁ እያያችሁ ታራክን የምታጣጥሙበት መልካም ግዜ ላይ ናችሁ ። እሜን