አብይ የአማራ ምሁርን እንደ ነብር ይፈራል!!
ጥቂት የጌታቸው አይነት የፃድቃን አይነት በስሜኑ ክፍፍል ተተፍተው የወጡ ሆደ ፈጨዎች በስተቀር እንደ ሶዶው ባህሩ ዘውዴ አብይ ሳይንቀጠቀጥ አጠገቡ አስቀምጦ ምቾት አይስጠውም!!
ይህ ምን ያሳያል?
1. በሶዶ ስም ጉራጌ ተሽጦ መቃብር ወርዷል:: ጥያቄውና መብቱ ተቀብሯል:: ስለዚህ ጉራጌን አትስደቡ በልቡ ኦሮሞ የሆነውን በኢትዮዽያ ስም እያስመስለ ያለውን ሶዶን እራቁቱን አስቀሩ የምንለው ለዚህ ነው! ሶዶ ጉራጌ ሳይሆን የሶዶ elite በጉራጌ ስም የሚነግድ ሌባ ነው::
2. አብይ አማራና ትግሬን አፋርና ሶማሌን የተገፋውን ጉራጌ እየፈራህ እየሽሽህ በአረብ ጠመንጃ እየቀጠቀጥክ ኢትዮዽያ እያልክ እየሽወድክ በኦሮሞና ሌሎች ተባባሪ thugs ወይም ዘራፊዎች እያዘረፍክ የትም አትደርስም እድሜህ አጭር ነው face it የምንለው ለዚህ ነው:: በዚህ ሱዳን በጄት በዚያ ሚጢጢ ጅቡቲ በድሮን ኢትዮዽያ ውስጥ ድንበር ጥስው መቱ እንስማለን:: ሚጢጢ መንግስት አልባ ኤርትራ ከትግራይ ጋር አምባሳደር ልትለዋወጥ ነው ተብሎ ይቀዠባል:: ጩሎ አገር መምራት አልቻለም አገር እያነስች መጣች የሚባለው ለዚህ ነው!
እኔ የምለው ኦሮሙማ አገር ሲያጨማልቅ የሶዶ ኤሊት እንደቆርቆሮ መጮህ ለምን አማራቸው? ይህች የዘር ፓለቲካ ከመጣ የሶዶና የስልጤ ጩኸት በረከተ at the cost of the rest of Gurage!
በነገራችን ላይ አዛውንቱን ብርሃኑን ተውት:: ጉራጌ አይደለሁም ኢትዮዽያዊ እንጂ ብሏል whatever that means. ህዝብ ሲተፋው አብይ የጠቀለለው ስው ነው::
የሁሬሳ በዳሶ አጎት ባህሩ
ጅቡቲ ኢትዮዽያን መትች..ቂቂቂቂቂቂ!
አብይ በሴራ እንደትሁዋን ሲቃጥላት ምን ታድርግ