Page 1 of 1

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የብልፅግና ካድሬአችን Deqi Arawitን <<ሰነፍ፣ ፈሪ፣ የከሰረ>> ብለው በመጥራታቸው በስም ማጥፋት ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

Posted: 12 Jan 2026, 23:25
by Digital Weyane

Re: ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የብልፅግና ካድሬአችን Deqi Arawitን <<ሰነፍ፣ ፈሪ፣ የከሰረ>> ብለው በመጥራታቸው በስም ማጥፋት ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

Posted: 12 Jan 2026, 23:38
by Digital Weyane
ፍትህ ለትግራዋይ ብልፅግናዋይ ወንድማችን Deqi Arawit!

ፕረዚዳንት ኢሳያስ እንደ ማዱሮ አንጠልጥለን በማምጣት አንቀን ለህግ እናቀርባቸዋለን! ኤምሬት ትስዕር! :roll: :roll:

Re: ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የብልፅግና ካድሬአችን Deqi Arawitን <<ሰነፍ፣ ፈሪ፣ የከሰረ>> ብለው በመጥራታቸው በስም ማጥፋት ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

Posted: 13 Jan 2026, 01:19
by Digital Weyane
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ Deqi Arawitን ይቅርታ ሊጠይቁ ይገባል። ይቅርታ የማይጠይቁ ከሆነ ግን በኤርትራ ህዝብ ላይ መጠነ ሰፊ ማዕቀብ እንዲጣል ለተባበሩት መንግስታት ጥያቄ እናቀርባለን። :roll: :roll:

Re: ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የብልፅግና ካድሬአችን Deqi Arawitን <<ሰነፍ፣ ፈሪ፣ የከሰረ>> ብለው በመጥራታቸው በስም ማጥፋት ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

Posted: 13 Jan 2026, 02:11
by Fiyameta
:lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:




Re: ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የብልፅግና ካድሬአችን Deqi Arawitን <<ሰነፍ፣ ፈሪ፣ የከሰረ>> ብለው በመጥራታቸው በስም ማጥፋት ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

Posted: 13 Jan 2026, 08:26
by Digital Weyane
<<ድምፅ ለሌላቸው የብልፅግና ካድሬዎች ብቻ ሳይሆን ድምፅ ለሌላቸው ብልፅግናዊ ሐሳቦችም ድምፅ መሆን ያስፈልጋል።>>
(የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ)