ወይ ጠቅላይ ምንስትር አብይ አህመድ ወይ ደግሞ ፕሮፌሰር መረረ ጉዲና ወሽቶናል፣ አንዱ፣ ለልማት ተፈናቃዮች ተገቢ ና ሰዉ ተኮር ልማት ነዉ፣ ስለን ሌላዉ መጥቶ ፕሮጀክቱ ሰዉን ያፈናቀለ ነዉ ስለን። እድሜ ይስጠን ና ዉሸቱንም ለማጋለጥ ያብቃን!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13122
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
ፖለቲካ ስያገርሽ
የፖለቲካ ምሑሩ ፖለቲካዉ አገርሽቶበት አሁን ደግሞ የአገር ልማትንም መቃወም ጀመረ፣ ስጀምረዉ የዲቃላ ፖለቲካ ነበር፣ የተለከፈዉ ና መንገዱ ያገረሸበት መንገድ የጀመረዉ ከየትም ተነስቶ ጃንጆ መሓመድ የምባል ቅዥብ ወደ ፓርቲዉ በመጋበዙ ነበር።
ወይ ጠቅላይ ምንስትር አብይ አህመድ ወይ ደግሞ ፕሮፌሰር መረረ ጉዲና ወሽቶናል፣ አንዱ፣ ለልማት ተፈናቃዮች ተገቢ ና ሰዉ ተኮር ልማት ነዉ፣ ስለን ሌላዉ መጥቶ ፕሮጀክቱ ሰዉን ያፈናቀለ ነዉ ስለን። እድሜ ይስጠን ና ዉሸቱንም ለማጋለጥ ያብቃን!
ወይ ጠቅላይ ምንስትር አብይ አህመድ ወይ ደግሞ ፕሮፌሰር መረረ ጉዲና ወሽቶናል፣ አንዱ፣ ለልማት ተፈናቃዮች ተገቢ ና ሰዉ ተኮር ልማት ነዉ፣ ስለን ሌላዉ መጥቶ ፕሮጀክቱ ሰዉን ያፈናቀለ ነዉ ስለን። እድሜ ይስጠን ና ዉሸቱንም ለማጋለጥ ያብቃን!