7ኛ ክፍል ትምህርት ያቆመው መሪ ተብዬ 6ኛ ክፍል ባቆሙት ላይ እንዲህ ይሸረድዳል
Posted: 11 Jan 2026, 01:25
ትንሽ ሰው ሁልግዜም ትንሽ ነው። ከትንሽ ሰው ጋር በትልቅ ቦታ ከተገኘህ ያዋርድሃል።
7ኛ ክፍል ትምህርት ያቆመው መሪ ተብዬ ሰው በላ 6ኛ ክፍል ባቆሙት ላይ እንዲህ በናሽናል ቲቪ ለማዋረድ ይሞክራል።
ወርቁ አይተነው በተፈጥሮው ቢዝነስ የገባው ንግድንም የተረዳ ስለሆነ ጥሮ ግሮ ለፍቶ ቢልየነርነት ደረጃ ደረሰ። እንደ ሌላው ባለፀጋ ስግብግብ ሳይሆን ብዙ ሰው ይረዳል። ገንዘቡንም ለግብረሰናይ ድርጅቶች ይለግሳል።ለሕዝቡም የነፃነት ትግል አስተዋፅኦ ያበረክታል።
አፈ ጮሌውና ነብሰበላው ዓብይ ግን 7ኛ ክፍል አቁሞ ዶከተር ነኝ እያለ ያጭበረብራል። ሰው ከሰው ብሔር ከብሔርም እያባላ ከሚልዬን ሕዝብ በላይ ጨርሶና አስጨርስሶ 6 ሚልዬን ተፈናቃዮች አድርጓል። ወርቁ አይተነው ፊት ትንሽ መሆኑን የተረዳው ዓብይ ይህንን ብሏል።
7ኛ ክፍል ትምህርት ያቆመው መሪ ተብዬ ሰው በላ 6ኛ ክፍል ባቆሙት ላይ እንዲህ በናሽናል ቲቪ ለማዋረድ ይሞክራል።
ወርቁ አይተነው በተፈጥሮው ቢዝነስ የገባው ንግድንም የተረዳ ስለሆነ ጥሮ ግሮ ለፍቶ ቢልየነርነት ደረጃ ደረሰ። እንደ ሌላው ባለፀጋ ስግብግብ ሳይሆን ብዙ ሰው ይረዳል። ገንዘቡንም ለግብረሰናይ ድርጅቶች ይለግሳል።ለሕዝቡም የነፃነት ትግል አስተዋፅኦ ያበረክታል።
አፈ ጮሌውና ነብሰበላው ዓብይ ግን 7ኛ ክፍል አቁሞ ዶከተር ነኝ እያለ ያጭበረብራል። ሰው ከሰው ብሔር ከብሔርም እያባላ ከሚልዬን ሕዝብ በላይ ጨርሶና አስጨርስሶ 6 ሚልዬን ተፈናቃዮች አድርጓል። ወርቁ አይተነው ፊት ትንሽ መሆኑን የተረዳው ዓብይ ይህንን ብሏል።