የቡራዩና ሰበታ መውጫ ኮሪደር ፡ መርካቶ፣ 7ኛ ፣ አሮጌው አየር ማረፊያ፣ ሰበታና ጉለሌ ፣ ኳስ ሜዳ ኮልፌና ወደ አስኮ ቡራዩ!!!
Intelligent place creates intelligent mind!
Re: የቡራዩና ሰበታ መውጫ ኮሪደር ፡ መርካቶ፣ 7ኛ ፣ አሮጌው አየር ማረፊያ፣ ሰበታና ጉለሌ ፣ ኳስ ሜዳ ኮልፌና ወደ አስኮ ቡራዩ!!!
ኢሳያሳ የተባለ ቆሞ ቀር 30 አመት ኢትዮጵያ ረብሾ ሌላ 30 አመት ግብጽን ሲላላክ ለራሱ ሕዝብ ኢንተርኔት ያልገዛ ውዳቂ አሁን ከሽፍቶች ጋር ተሰብስቦ ስለ ወርልድ ኦርደር ሲለፋደድ ሊሞት ነው !! ሕዝቦች የሚጠፉት ራ ዕ ይ ሲያጡ ነው! ሥራ ክቡር ብቻ ሳሆን አለምን የፈጠረ ሥራ ነው ያልነው በምኒልክ ዘመን ነበር! ዛሬ ይህ ታላቅ ፍልስፍናችን ልክ እንደ ክትፎአችን የኢትዮጵያ ባህል እየሆነ ነው!!! ሥራ ፈጣሪ ነው! መመለክ ያለበት ፈጣሪ ሥራ ነው !