Page 1 of 1

HARVEST OF AMBITION: ETHIOPIA'S WHEAT SOVEREIGNTY!

Posted: 30 Dec 2025, 21:11
by Horus
A GLORIOUS STORY VISION, DETERMINATION AND FREEDOM!
17.5 million tons in a single የመስኖ በጋ ስንዴ
ETHIOPIA IS IN FACT WHEAT SELF-SUFFICIENT!


https://www.ecofinagency.com/news-agric ... -price-tag

Re: HARVEST OF AMBITION: ETHIOPIA'S WHEAT SOVEREIGNTY!

Posted: 01 Jan 2026, 13:33
by Horus
ምቀኛና ቡዳ አይኑ ይፍሰስ! ኢትዮጵያ ዛሬ ችግሯ ማሳዋን ላይ ወድቆ የሚቀረው እህልዋ ነው ! ድሮ ቂርማ እንለው ነበር። ማሳ ላይ የቀረ ማለት ነው ። ቂርማ የሚፈጠረው አንዴ ሲታጨድና ሁልተኛ ሲወቃ ነው ። ይህን የሚያርም ዘመናዊ መኪናዎች ናቸው ችግራችን