Page 1 of 1

The Beatitudes.

Posted: 30 Dec 2025, 00:51
by Odie
Matthew (ማቴዎስ) 5:3-12

3 “በመንፈስ ድኾች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፤ መንግሥተ ሰማይ የእነርሱ ናትና።

4 የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፤ መጽናናትን ያገኛሉና።

5 የዋሆች ብፁዓን ናቸው፤ ምድርን ይወርሳሉና።

6 ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው፤ ይጠግባሉና።

7 ምሕረት የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና።

8 ልባቸው ንጹሕ የሆነ ብፁዓን ናቸው፤ እግዚአብሔርን ያዩታልና።

9 ሰላምን የሚያወርዱ ብፁዓን ናቸው፤ የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው ይጠራሉና።

10 ስለ ጽድቅ ብለው የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፤ መንግሥተ ሰማይ የእነርሱ ናትና።

11 “ሰዎች በእኔ ምክንያት ቢሰድቧችሁ፣ ቢያሳድዷችሁና ክፉውን ሁሉ በሐሰት ቢያስወሩባችሁ፤ ብፁዓን ናችሁ።

12 በሰማይ የምትቀበሉት ዋጋ ታላቅ ስለ ሆነ ደስ ይበላችሁ፤ ሐሤት አድርጉ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያት እንደዚሁ አሳደዋቸዋልና።

Re: The Beatitudes.

Posted: 30 Dec 2025, 00:59
by Misraq
እንቁዎቻችሁን በእርያ ፊት አታኑሩ።

Re: The Beatitudes.

Posted: 30 Dec 2025, 01:22
by Odie
Just in case one in a thousand picks some life and healing!
Let even the cadres, the killers and the nay sayers hear there is a moral code and ethics in life that all we do will be accounted fore before the maker one day!

It is not my business to identify who is Judas, who is meek, who has good heart…

Those who are of peace, God and good heart will pick something, search for the bible and straighten their way!