ረዘም ላለ ግዜ እየገረመኝ ያለዉ የዚህ ያህል ዕድሜ ኣዛዉንት ጋላ የሚል ቃል ስህተት ነዉ ብሎ የማያምን ነዉ ወይስ ስህተት መሆኑን ኣዉቆ ቃሉን ሆነ ብለዉ የሚጠቀሙትን ደጋፊዎቹን ስህተት ነዉ ብሎ መምከር የማይችል ነዉ?
ይህ ቃል ለመጀመርያ ግዜ የተሰጠዉ ቦረና ዉስጥ ጥንታዊ ባህልን እንደ ቅርስ ይዘዉ ለሰነበቱ ኢትዮጵያዊያን ነዉ። ይህ ማህበረሰብ በዚህ ዘመን ካሉት የፖለትካ ድርጅቶች ሆኑ የፖለትካ መሪ ይለያል።
ባህላቸዉ ኣጥንቶ ለማሳደግ የሚደነቅ እንጂ የሚናቅ ኣይዴለም።
የፈረዖዎችን ዘመን የባህል ቅርሶችን እነዚህ የኢትዮጵያ ማህበተሰብ ያላቸዉ ሊሆን ይችላል።
ይህ ከተስተዋለ ፈረዖዎች ኢሳይያስ አፍወርቂን የበደሉት ኣለ ወይ ያስብላል።
ከሌለ ስህተት ስለሆነ ተዉ ብሎ መምከር ያቅተዋል ወይስ ደጋፊዎቹ ምክሩን የማይሰሙ ናቸዉ?