Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 7173
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

የኣፄ ሀይለ ሥላሴን መንግስት ኣዉኮ፣ የኣፄ ሀይለ ሥላሴን ፈርሃ እግዝኣብሔርነትን ያወከ የኢትዮጵያ ተማሪ

Post by Naga Tuma » 21 Dec 2025, 12:29

የሚከተሉትን ያለኝ፣ ከብዙዎቹ፣ ኣንድ የኢትዮጵያ ተማሪ ነዉ።

ኣንቲሴሜትክ ኣለኝ።
ፀረ ክርስትያን ኣለኝ።
ፕሮፌት ኣለኝ።
እባብ ኣለኝ።
ሬሳም ኣለኝ።

ይህ ሰዉ ሁለት ሌሎች ኢትዮጵያዊያን ነን የሚሉ ከኢትዮጵያ ፖለትካ ዉጣ ብለዉ ስያስፈራሩት ምነዉ ግፍ ኣይዴለም ወይ ብዬ የተከራከርኩለት ነዉ።

ዩኒቨርዚቲ ደርሶ ያልፈጠረዉን ከረምቡላ መጫወት ተምሮ የወጣ ተማሪ ሁሉ ምሁር ኣይዴለም።