Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
የጎንደር ፋኖ እንደ ኢህአፖ ተበተነ ማለት ነው?
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=372455
Page
1
of
1
የጎንደር ፋኖ እንደ ኢህአፖ ተበተነ ማለት ነው?
Posted:
19 Dec 2025, 22:49
by
Axumezana
አብዛኛው ለመንግስት
ጥቂቱ ወደ ሱዳንና ኤርትራ
ወትሮም እንዳይሆን ነው የቴድሮስ ቀሚስ
መቅደላ ወደቀ ፈሬንጅ ጠምዶ ሲያርስ
Re: የጎንደር ፋኖ እንደ ኢህአፖ ተበተነ ምርት ነው?
Posted:
20 Dec 2025, 01:02
by
Misraq
አሄሄ ሟርትና ምኞትህ በጣም ተምታታብህ
መረጃ ላይ ከተብክ ቅዠትህንም አምነህ
ፋኖ ሞኝ አይደለም ግር ብሎ የሚሔድ
የለም ስትል ያለ በብርክክ የሚዳስኬድ
ጀግንነቱን ታጥቆ ወኔውን ሰንቆ
ነፃ ያወጣሃል ጊዜውን ጠብቆ።