Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15175
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Fiyameta, Fed-Up et al. በምዕራብ አገር ከተማ ጎዳና ላይ በየዕለቱ ከሰላምታ ቀጥሎ የሚገጥማቸው ጥያቄ "ኢትዮጵያዊ ነሽ/ነህ" ነው። ኤርትራ የሚሆኑት Online ብቻ ነው።

Post by Abere » 19 Dec 2025, 15:21

Fiyameta, Fed-Up et al. በምዕራብ አገር ከተማ ጎዳና ላይ በየዕለቱ ከሰላምታ ቀጥሎ የሚገጥማቸው ጥያቄ "ኢትዮጵያዊ ነሽ/ነህ" ነው። ኤርትራ የሚሆኑት Online ብቻ ነው። No body knows Eritrea as an identity.

This the fact.

Abere
Senior Member
Posts: 15175
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Fiyameta, Fed-Up et al. በምዕራብ አገር ከተማ ጎዳና ላይ በየዕለቱ ከሰላምታ ቀጥሎ የሚገጥማቸው ጥያቄ "ኢትዮጵያዊ ነሽ/ነህ" ነው። ኤርትራ የሚሆኑት Online ብቻ ነው።

Post by Abere » 19 Dec 2025, 15:50

በአንድ ወቅት አበሻ ሱቅ ውስጥ ጎራ ስል አንድ የኤርትራ ክ/ሀገር ሰው እንጀራ ከገዛ በኋላ ወሬ ይዞ ነበር። ሰሞኑን ወደ አገሬ እሄዳለሁ ይላል። ከዚያም አስመራ ነው የምትሂደው ሲሉት፤ አይደለም ኢትዮጵያ ነው እንጅ ይላቸዋል። ለካስ " መቸ ነው ዛሬ ነው አገሬን ኢትዮጵያ የማየው" የሚሉ በርካታ ኤርትራዊያን አሁንም አሉ?

Post Reply