Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 41958
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ማስረሻ ሰጤ የፖለቲካ ፓርቲ እያቋቋመ ነው! በሰኔው ምርጫም ይወዳደራል!

Post by Horus » 19 Dec 2025, 13:59

በቃ ስልጡን ፖለቲካ ማለት ይህ ነው!

ዘመነና ምሬ የሚባሉ ሰገጦች ወደ አስመራ መሸሻቸው አይቀሬ ነው :lol: :lol: :lol:


Horus
Senior Member+
Posts: 41958
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ማስረሻ ሰጤ የፖለቲካ ፓርቲ እያቋቋመ ነው! በሰኔው ምርጫም ይወዳደራል!

Post by Horus » 19 Dec 2025, 14:02

እነዚህ ሰገጦች ናቸው 4 ኪሎ መጥተው ሊገዙን የሚቃዡት :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:


Odie
Member+
Posts: 6884
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ማስረሻ ሰጤ የፖለቲካ ፓርቲ እያቋቋመ ነው! በሰኔው ምርጫም ይወዳደራል!

Post by Odie » 19 Dec 2025, 15:11

በሌላ ዜና ማስርሻ ስጠ ለምርጫ ሶዶ ወረዳ ይወዳደራል አሉ! :lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 41958
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ማስረሻ ሰጤ የፖለቲካ ፓርቲ እያቋቋመ ነው! በሰኔው ምርጫም ይወዳደራል!

Post by Horus » 19 Dec 2025, 15:18

Odie wrote:
19 Dec 2025, 15:11
በሌላ ዜና ማስርሻ ስጠ ለምርጫ ሶዶ ወረዳ ይወዳደራል አሉ! :lol: :lol:
ጩሎ!

Abere
Senior Member
Posts: 15175
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ማስረሻ ሰጤ የፖለቲካ ፓርቲ እያቋቋመ ነው! በሰኔው ምርጫም ይወዳደራል!

Post by Abere » 19 Dec 2025, 15:40

ሰጤ (the leg spreading ብአዴን) የህዝብ መሳለቂያ መሳቂያ :lol: ብቻውን አንድ ጠመንጃ በእጁ ሳይዝ ገብቶ ብቻውን 99.9% በዲሞክራቲክ መንገድ ምርጫውን ያሸንፋል። :lol: ያን ጊዜ ሁሬሳ ዕልልልታ ያቀልጠዋል። :mrgreen: ከብት ባልዋለበት ኩበት ለቀማ - ይኸ ገረድ ብአደን የኦሮሙማ ቅርጫት ተሸክሞ ይጃጃል። የሚመረጥበት አገርም- የሚመርጠውም ህዝብ የለም።

Post Reply