Page 1 of 1
ልዑል አዶናይ ገና ሳይወለድ ሰግጦ የጨረሰ ይህ ንገሩኝ ባይ ሰው ማን ነው?
Posted: 17 Dec 2025, 05:55
by eden
ይህ ሰው የድሮ የህንድ ፊልም እያየ ማደጉንም እዚ ነግሮን ነበር.
ይህ እድሜ ጠገብ ሰው ማን ነው?
የውጭ አገር መሪ አገሬ ገባልኝ እያለ ፣ በዚ ዘመን ጮቤ የሚረግጥ፣ በተግባር የስግጠትን ጥግ የነካ እሱ ማን ነው?
Re: ልዑል አዶናይ ገና ሳይወለድ ሰግጦ የጨረሰ ይህ ንገሩኝ ባይ ሰው ማን ነው?
Posted: 17 Dec 2025, 09:22
by Right
The 80 years old, Horus.
Behaving like a 5 years old kid. Proving the myth that SODOs never mature, never evolve in their ability to think.
Re: ልዑል አዶናይ ገና ሳይወለድ ሰግጦ የጨረሰ ይህ ንገሩኝ ባይ ሰው ማን ነው?
Posted: 17 Dec 2025, 09:38
by Affable
እድሜ ጠገብ አልሽ, Eden. ስብሀት ነጋ comes to mind. እዚህ ER ላይ እርጅና እንደወንጀል የተቆጠረ መሰለኝ። ግን ከአርባ አመት በታች የ ER አባል የለም ብየ መወራረድ እወዳለሁ። የ ኤርትራኖችን የ ER ደንበኞች ከሆነ ጥያቄው the average is sixty- five.
Re: ልዑል አዶናይ ገና ሳይወለድ ሰግጦ የጨረሰ ይህ ንገሩኝ ባይ ሰው ማን ነው?
Posted: 17 Dec 2025, 10:22
by Fed_Up
Affable wrote: ↑17 Dec 2025, 09:38
እድሜ ጠገብ አልሽ, Eden. ስብሀት ነጋ comes to mind. እዚህ ER ላይ እርጅና እንደወንጀል የተቆጠረ መሰለኝ። ግን ከአርባ አመት በታች የ ER አባል የለም ብየ መወራረድ እወዳለሁ። የ ኤርትራኖችን የ ER ደንበኞች ከሆነ ጥያቄው the average is sixty- five.
ለመሳሳት የተፈጠረ አዛውንት^^^