Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
eden
Senior Member
Posts: 10060
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

ልዑል አዶናይ ገና ሳይወለድ ሰግጦ የጨረሰ ይህ ንገሩኝ ባይ ሰው ማን ነው?

Post by eden » 17 Dec 2025, 05:55

ይህ ሰው የድሮ የህንድ ፊልም እያየ ማደጉንም እዚ ነግሮን ነበር.

ይህ እድሜ ጠገብ ሰው ማን ነው?

የውጭ አገር መሪ አገሬ ገባልኝ እያለ ፣ በዚ ዘመን ጮቤ የሚረግጥ፣ በተግባር የስግጠትን ጥግ የነካ እሱ ማን ነው?


Right
Member
Posts: 4650
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ልዑል አዶናይ ገና ሳይወለድ ሰግጦ የጨረሰ ይህ ንገሩኝ ባይ ሰው ማን ነው?

Post by Right » 17 Dec 2025, 09:22

The 80 years old, Horus.
Behaving like a 5 years old kid. Proving the myth that SODOs never mature, never evolve in their ability to think.

Affable
Member
Posts: 742
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ልዑል አዶናይ ገና ሳይወለድ ሰግጦ የጨረሰ ይህ ንገሩኝ ባይ ሰው ማን ነው?

Post by Affable » 17 Dec 2025, 09:38

እድሜ ጠገብ አልሽ, Eden. ስብሀት ነጋ comes to mind. እዚህ ER ላይ እርጅና እንደወንጀል የተቆጠረ መሰለኝ። ግን ከአርባ አመት በታች የ ER አባል የለም ብየ መወራረድ እወዳለሁ። የ ኤርትራኖችን የ ER ደንበኞች ከሆነ ጥያቄው the average is sixty- five.

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23772
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ልዑል አዶናይ ገና ሳይወለድ ሰግጦ የጨረሰ ይህ ንገሩኝ ባይ ሰው ማን ነው?

Post by Fed_Up » 17 Dec 2025, 10:22

Affable wrote:
17 Dec 2025, 09:38
እድሜ ጠገብ አልሽ, Eden. ስብሀት ነጋ comes to mind. እዚህ ER ላይ እርጅና እንደወንጀል የተቆጠረ መሰለኝ። ግን ከአርባ አመት በታች የ ER አባል የለም ብየ መወራረድ እወዳለሁ። የ ኤርትራኖችን የ ER ደንበኞች ከሆነ ጥያቄው the average is sixty- five.
ለመሳሳት የተፈጠረ አዛውንት^^^

Post Reply