እንደ ትግራይ ሶዶ ስልጤ ወይንም ኦሮምያ በጀት ከፌደሬሉ መንግስት ቢከለከልስ ልቆሶው ምን ያህል ይሆን ነበር?
Posted: 13 Dec 2025, 05:17
በነገራችን ላይ ኦህዴድ/ኦነግ ትግራይን እንደ guinea pig መሞከርያ የሚያደርገው ነገር በሙሉ ቀጣዩ ለአማራም እንደሚሆን ግልፅ ነው።
በዚህ ፋሽስት መዳፍ የወደቀው ተጎጂው ማህበረሰብ ኢትዬጵያ አለች ብሎ ማሰቡ በጣም ጅል ያስብለዋል።
በዚህ ፋሽስት መዳፍ የወደቀው ተጎጂው ማህበረሰብ ኢትዬጵያ አለች ብሎ ማሰቡ በጣም ጅል ያስብለዋል።