Page 1 of 1

የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች

Posted: 11 Dec 2025, 15:07
by Abere
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 15:11
by Zmeselo
If it wasn't for Eritrea, weyane would've ruled you again by now for years.

New Eritrean Video ጽምዶ 25 በኣማርኛ Xmdo 25 Amharic Prose AwelSaid @HidmonaTv ህድሞናቲቪ



Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:07
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 15:24
by Abere

If it were not for the Derg regime and Woyane, Eritrea would have remained part of Ethiopia, and the people of the Eritrean province would have enjoyed a better life instead of enduring hardship. Unfortunately, Woyane, acting as the worst traitor, fought against Ethiopia on behalf of Shabia. And with the Derg being widely rejected by Ethiopians, the situation ultimately condemned Eritrea to fall into the hands of Shabia.

Today, Eritrea has become a nation emptied of its youth. Fearing that OLF-PP might launch a war against Shabia, thousands of young Eritreans are now fleeing the country en masse to escape death.


If it were not for Derg and Woyane, Eritrea would have been part of Ethiopia and Eritrea province people enjoy life instead of harvesting misery.
Unfortunately, the worst traitor woyane fought against Ethiopia for Shabia ;and Derg being hated or rejected by Ethiopians, that condemned Eritrea to hell falling in the hand of Shabia. Eritrea is now a sterile of youth. Now fearing as if OLF-PP would launch war against Shabia, thousands of youth are leaving en masse to escape death.


Note: If Ethiopians stand in unision neither Woyane nor Shabia stands one weak. Have not learn enough from Badme where you flee your tails between legs :mrgreen: Ascari Meles Zenawi saved you by backstabbing Ethiopia. The truth is Shabia is a prey on others kill, not a hero at all. But, you are loud mouth and a braying donkey. :mrgreen:

.
Zmeselo wrote:
11 Dec 2025, 15:11
If it wasn't for Eritrea, weyane would've ruled you again by now for years.
Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:07
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 15:29
by Axumezana
Abere the root causes of our problems in the Horn Africa are lack of democracy & Egypt exploiting the lack of democracy by arming our own power mongers! What is expected from you is not to celebrate the disintegration of the Horn of Africa but how to reconcile , heal and integrate it. By the way can you comment why ፋኑዬ is coming home.

የአራት ኪሎ ስልጣን አቋራጭ መንገድ
ለአብይ አደግድጎ እግሩ ስር በመስገድ
ሹረቤና ጌቾ-ስልቾ በጠረጉት
ፋኑዬም ይግባ በሩን ክፈቱለት
ጉሮ ወሸባየ ይኸ ነው ድል ማለት

https://sudantribune.com/article/66779

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 16:47
by Zmeselo
Yeah you're right, they look so depressed. :roll:



Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:24

If it were not for the Derg regime and Woyane, Eritrea would have remained part of Ethiopia, and the people of the Eritrean province would have enjoyed a better life instead of enduring hardship. Unfortunately, Woyane, acting as the worst traitor, fought against Ethiopia on behalf of Shabia. And with the Derg being widely rejected by Ethiopians, the situation ultimately condemned Eritrea to fall into the hands of Shabia.

Today, Eritrea has become a nation emptied of its youth. Fearing that OLF-PP might launch a war against Shabia, thousands of young Eritreans are now fleeing the country en masse to escape death.


If it were not for Derg and Woyane, Eritrea would have been part of Ethiopia and Eritrea province people enjoy life instead of harvesting misery.
Unfortunately, the worst traitor woyane fought against Ethiopia for Shabia ;and Derg being hated or rejected by Ethiopians, that condemned Eritrea to hell falling in the hand of Shabia. Eritrea is now a sterile of youth. Now fearing as if OLF-PP would launch war against Shabia, thousands of youth are leaving en masse to escape death.


Note: If Ethiopians stand in unision neither Woyane nor Shabia stands one weak. Have not learn enough from Badme where you flee your tails between legs :mrgreen: Ascari Meles Zenawi saved you by backstabbing Ethiopia. The truth is Shabia is a prey on others kill, not a hero at all. But, you are loud mouth and a braying donkey. :mrgreen:

.
Zmeselo wrote:
11 Dec 2025, 15:11
If it wasn't for Eritrea, weyane would've ruled you again by now for years.
Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:07
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 17:18
by Naga Tuma
አካኪ ዘራፍን ማንችሎት ሆንክ።

ኢትዮጵያ ከጥንት ግዜ ጀምሮ የምትታወቀዉ ስለ ፍትሃዊነቷ እንጂ ስለ ፍርስርስ አካኪ ዘራፍ ማለት ኣይዴለም።

መጽሓፉ የሚለዉ ሁሉም ቦታ የሚኖሩት ሰዎች እግዝኣብሔር ኣምሳያዉ ኣድርጎ የፈጠራቸዉ ነዉ።

የኢትዮጵያ ኣምላክ ለበደለ ፍርድ፣ ለጻድቅ ፍትህን ነዉ ተዓምራዊ አሰራሩ።
Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:07
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 17:31
by Abere
Axumezana,

I will not blame Egypt alone, because everyone knows Egypt is the #1 historical enemy of Ethiopia with the wild dream of drinking Ethiopian water alone forever for free. The mercenaries being used by Egypt are the ones that should be blamed as well. It is not only Egypt alone, the Arab world has the deep ambition of forcefully Islamizing Ethiopia, an only country in the are historically known as an Island of Christianity. They could not convert Ethiopia historically by sword, they used carrier rats like Woyane, Shabia/Jebha and OLF. Not least also is the West, given the strategic importance of Ethiopia, being a gate way to Africa and it long history of independence, the West exploited rebels and minorities to hold the back of Ethiopia from being influential in the region. You very well know TPLF was undemocratic and ethnocratic minority regime, but they even make a joke that TPLF was 99.9% democratically elected.

Unless those colonial created artificial land come to their sense Ethiopia is a sovereign country and all lands and sea stolen from her are returned they will live in hell, conflict will continue. Trust me, Eritrea will become only a country where humanity grown corn or wheat on the moon. Ascaris can dance or whine all years, year round they will remain sing-a-poor :mrgreen:


What do you mean Fano coming home? Do you mean Masresha Sete returned to the house of his close relative ( Arega Kebede)? Masresha Sete, Arega Kebede, Temsegn Tiruneh are close relatives. He just retuned home Christmas. That is the new revelation. Other than that Fano is ruling Amhara, now :mrgreen:

Axumezana wrote:
11 Dec 2025, 15:29
Abere the root causes of our problems in the Horn Africa are lack of democracy & Egypt exploiting the lack of democracy by arming our own power mongers! What is expected from you is not to celebrate the disintegration of the Horn of Africa but how to reconcile , heal and integrate it. By the way can you comment why ፋኑዬ is coming home.

የአራት ኪሎ ስልጣን አቋራጭ መንገድ
ለአብይ አደግድጎ እግሩ ስር በመስገድ
ሹረቤና ጌቾ-ስልቾ በጠረጉት
ፋኑዬም ይግባ በሩን ክፈቱለት
ጉሮ ወሸባየ ይኸ ነው ድል ማለት

https://sudantribune.com/article/66779

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 17:47
by Zmeselo
Ok, Hungere from Switzerland. :lol:



Abere wrote:
11 Dec 2025, 17:31
Axumezana,

I will not blame Egypt alone, because everyone knows Egypt is the #1 historical enemy of Ethiopia with the wild dream of drinking Ethiopian water alone forever for free. The mercenaries being used by Egypt are the ones that should be blamed as well. It is not only Egypt alone, the Arab world has the deep ambition of forcefully Islamizing Ethiopia, an only country in the are historically known as an Island of Christianity. They could not convert Ethiopia historically by sword, they used carrier rats like Woyane, Shabia/Jebha and OLF. Not least also is the West, given the strategic importance of Ethiopia, being a gate way to Africa and it long history of independence, the West exploited rebels and minorities to hold the back of Ethiopia from being influential in the region. You very well know TPLF was undemocratic and ethnocratic minority regime, but they even make a joke that TPLF was 99.9% democratically elected.

Unless those colonial created artificial land come to their sense Ethiopia is a sovereign country and all lands and sea stolen from her are returned they will live in hell, conflict will continue. Trust me, Eritrea will become only a country where humanity grown corn or wheat on the moon. Ascaris can dance or whine all years, year round they will remain sing-a-poor :mrgreen:


What do you mean Fano coming home? Do you mean Masresha Sete returned to the house of his close relative ( Arega Kebede)? Masresha Sete, Arega Kebede, Temsegn Tiruneh are close relatives. He just retuned home Christmas. That is the new revelation. Other than that Fano is ruling Amhara, now :mrgreen:

Axumezana wrote:
11 Dec 2025, 15:29
Abere the root causes of our problems in the Horn Africa are lack of democracy & Egypt exploiting the lack of democracy by arming our own power mongers! What is expected from you is not to celebrate the disintegration of the Horn of Africa but how to reconcile , heal and integrate it. By the way can you comment why ፋኑዬ is coming home.

የአራት ኪሎ ስልጣን አቋራጭ መንገድ
ለአብይ አደግድጎ እግሩ ስር በመስገድ
ሹረቤና ጌቾ-ስልቾ በጠረጉት
ፋኑዬም ይግባ በሩን ክፈቱለት
ጉሮ ወሸባየ ይኸ ነው ድል ማለት

https://sudantribune.com/article/66779

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 17:52
by Selam/
በነካ እጅህ የዕርጉም ፒፒም የመጨረሻ ፅዋ ምን እንደሚሆን ግምትህን ጀባ በለና።
Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:07
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 17:54
by Axumezana
Abere if we had built democracy ( free & fare election to get power) , those who are serving Egypt to destabilize us may not have got the ground to do so!

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 17:57
by Naga Tuma
Zmeselo wrote:
11 Dec 2025, 15:11
If it wasn't for Eritrea, weyane would've ruled you again by now for years.
ኢአ ኩታ ባያጠልቅ ኤርትራ ኣትወለድም ነበር ማለት የሚቻል ይመስለኛል።

ኢትዮጵያ ባትኖር ዬትኛዉም ሃያል ነኝ ያለ ለቁም ነገር ነዉ ብሎ ኢአን ኣይጎበኝም።

ኤርትራ ባትወለድ መለስ ዜናዊን ኢትዮጵያ ላይ ጫንኩኝ ማለት ኣትችልም፣ ኣንተ ነህ ያልከዉ።

ጣልያን ባህር ኣቋርጣ ባትመጣ ባህረነጋሽ ከአክሱም ኣትርቅም።

በጣልያን ምክንያት ባህረነጋሽ ከአክሱም ባትርቅ የኤርትራ ትግል እዉነታቸዉን ነዉ የሚታገሉት ኣይባልም፣ በደርግ ዘመን።

ኢትዮጵያ ያለዉ ጥላሁን ገሠሠ ፍዳ የጠናባቸዉን ሕጻናት ባያይ ዋይ ዋይ ሲሉ ብሎ ኣያነባም።

ፍዳ ጠንቶባቸዉ መዉለድ እርም ያላሉ የኤርትራ እናቶች ኣይባልም።

ኣብሮ ዋይ ዋይ ባይ ቤተሰብ የማንናከስ ነን፣ ይብቃን ይላል።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 18:07
by Abere
ለእስራዔላዊያን እግዚአብሄር ከግብጽ ባርነት ነጻ አውጥቶ ፍትህ ለመስጠት፤ የያዕቆብ ነገድ የሆነውን ሙሴን አስነሳው ፈርዖን በቀይ ባህር ከነ ሰራዊቱ አሰመጠው በዚያም ለአሳነባሪ ለሌዋታን ምግብ አደረገው። አዎ እግዚአብሄር ይቅር ባይ፤ ምህረቱም ለዘላለም ነው።ግን የሰው ልጅ ጥፋቱን አውቆ ይቅርታ መጠየቅ ንስሃ መግባት ይገባዋል። በሃጥያት ሰልጥኖ እንደ ፈርዖን መኖር ግን ዋጋ ያስከፍላል።
Naga Tuma wrote:
11 Dec 2025, 17:18
አካኪ ዘራፍን ማንችሎት ሆንክ።

ኢትዮጵያ ከጥንት ግዜ ጀምሮ የምትታወቀዉ ስለ ፍትሃዊነቷ እንጂ ስለ ፍርስርስ አካኪ ዘራፍ ማለት ኣይዴለም።

መጽሓፉ የሚለዉ ሁሉም ቦታ የሚኖሩት ሰዎች እግዝኣብሔር ኣምሳያዉ ኣድርጎ የፈጠራቸዉ ነዉ።

የኢትዮጵያ ኣምላክ ለበደለ ፍርድ፣ ለጻድቅ ፍትህን ነዉ ተዓምራዊ አሰራሩ።
Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:07
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 11 Dec 2025, 19:07
by Fiyameta

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 12 Dec 2025, 13:52
by Abere
ዕርጉም PP እኮ ኦነግ ነው። ኦነግ የተለያዩ መጠሪያዎች አሉት። የከተማ ውስጥ ስሙ PP ይባላል። የመስክ/ጫካ ስሙ OLA ይባላል። በመስክ እና በከተማ መሃል አጋፋሪ (አሳላጭ ቡድን) ሸኔ/Shene ተብሎ ይጠራል። ሁሉም የኦሮሙማ ኩባንያ መጠርያ ግን ኦነግ ይባላል። በኦነግ ኩባንያ ውስጥ ባለድርሻዎች (shareholders) ያላቸው (ወያኔ)፤ ሻዕብያ ሲሆኑ ከቅርብ ጊዜ ወድህ ግን ኦሮሙማዎች ንዑሳን ብልጫ ባላድርሻዎች ናቸው( minority controlled interest)። It is more likely than not these rotten ethnocentric bigots and carrier of death are to be foreclosed. The have shown nothing positive or fruits after wasting 50 years.


Selam/ wrote:
11 Dec 2025, 17:52
በነካ እጅህ የዕርጉም ፒፒም የመጨረሻ ፅዋ ምን እንደሚሆን ግምትህን ጀባ በለና።
Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:07
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 12 Dec 2025, 14:10
by Fiyameta

Re: የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀ

Posted: 12 Dec 2025, 14:44
by Fed_Up
Abere wrote:
11 Dec 2025, 15:07
የኢትዮጵያን ሞት መፍረስ የተመኙት ሁሉ እራሳቸው ቀድመው ፅዋውን ጨለጡት---> ሱዳን ብትንትን፤ ሶማልያ ፍርስርስ፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ሽባ/ፍርስርስ፤ ወያኔ መርዟን እዛው በልታ ዕዛው ቀረች፤ ኦነግ ይይዘው ይጨብጠው ያጣ። የኢትዮጵያ አምላክ በዐይናችን ተዐምር እያሳየን ነው። የተረገመ ሰው ቢያብብ አያፈራም እንድሉ 50 አመታት በላይ ወያኔ፤ ሻዕብያ፤ ኦነግ አቀበት ቁልቁልት የፈሱበት መና ሁነው ቀርተዋል። ሱዳን እና ሶማልያ ገና 6 ቦታ እንደ አሜባ ይቆራረጣሉ።
ሰገጤው ጋላ አበረ,

የትኛዋ ኢትዮጵያ? እኛ እማናውቃት ፓራራል ዩኒቨርስ ያለች ካለ ንገረን እዚህ ምድር ያለችው ግ.. አይደለም እንደ አንድ አገር ልትሆን ጥርሷ አልቆ ተበረጋግዳለች:: አልተበረጋገደችም ብለህ ራስህን ለማጽናናት እንደሆነ ይገባኛል... ዝርጥጧ ኢትዮጵያ ግን ተቦርድሳ ተበጫጭቃለች:: እንደ ኢትዮጵያ የፈረሰ አለ እንዴ? አማራ ነኝ እንዳትል አንተ ዥልጥ አህያ::