ONLF Statement!
Posted: 10 Dec 2025, 10:12
The Horn cannot stabilise while one centre (Ethiopian Regime) crushes rights, breaks peace agreements, and provokes neighbours. Until atrocities end, political space opens in Somali and other states, and the rights of all nations inside Ethiopia are respected, no strategy—however well-intentioned—will succeed. Sustainable peace requires justice, inclusion, and restraint.

_______________
ኢትዮጵያ ውስጥ ቁንጫ ከመግደል ሰውን መግደል ይቀላል

የብልጽግና መንግስት ማንን እያስተዳደረ እንዳለ ግራ ይገባል። ሀገሪቱን አንድ አድርጎ ማስተዳደር አልቻለም። የአማራ ክልል አብዛኛው የገጠር አከባቢዎች በፋኖ ነው የሚተዳደሩት። በኦሮሚያም አብዛኛው የገጠር አከባቢ መንግሥት ሸኔ ብሎ በሚጠራው አካል ስር ነው የሚገኘው። የትግራይ ክልል መንግስት አግጄዋለሁ ባለው ህውሃት ነው ሙሉ በሙሉ የሚተዳደረው። በቤንሻንጉል እና ሌሎች የኢትዮጵያ አከባቢዎችም ለአንድ እና ሁለት አመት ጋብ ብሎ የነበረው ጭፍጨፋ ድጋሚ ያገረሸበት ሁኔታ ነው ያለው። በዚህ ሰዓት ኢትዮጵያ ውስጥ እኮ ቁንጫ ከመግደል ሰው መግደል ይቀላል:: ቁንጫ ልግደል ብትል እንኳን እየዘለለች ስለምታስቸግርህ በቀላሉ ይዘሀት አትገድላትም። ነገርግን ሰውን መግደል: የሞት ዜና በሀገራችን የተለመደ ነገር ሆኗል። የሞት ዜናን ከመላመዳችን የተነሳ: ሰው ሞተ ሲባል ምንም አይመስለንም። ምናልባት በሶስት መቶ እና በሺዎች ሲሞቱ ትንሽ ትኩረት ከሰጠነው ነው። እና መንግስት ማንን ነው እያስተዳደረ ያለው?
አቶ አበበ አካሉ
መምህር እና ፖለቲከኛ
_______________
ኢትዮጵያ ውስጥ ቁንጫ ከመግደል ሰውን መግደል ይቀላል
የብልጽግና መንግስት ማንን እያስተዳደረ እንዳለ ግራ ይገባል። ሀገሪቱን አንድ አድርጎ ማስተዳደር አልቻለም። የአማራ ክልል አብዛኛው የገጠር አከባቢዎች በፋኖ ነው የሚተዳደሩት። በኦሮሚያም አብዛኛው የገጠር አከባቢ መንግሥት ሸኔ ብሎ በሚጠራው አካል ስር ነው የሚገኘው። የትግራይ ክልል መንግስት አግጄዋለሁ ባለው ህውሃት ነው ሙሉ በሙሉ የሚተዳደረው። በቤንሻንጉል እና ሌሎች የኢትዮጵያ አከባቢዎችም ለአንድ እና ሁለት አመት ጋብ ብሎ የነበረው ጭፍጨፋ ድጋሚ ያገረሸበት ሁኔታ ነው ያለው። በዚህ ሰዓት ኢትዮጵያ ውስጥ እኮ ቁንጫ ከመግደል ሰው መግደል ይቀላል:: ቁንጫ ልግደል ብትል እንኳን እየዘለለች ስለምታስቸግርህ በቀላሉ ይዘሀት አትገድላትም። ነገርግን ሰውን መግደል: የሞት ዜና በሀገራችን የተለመደ ነገር ሆኗል። የሞት ዜናን ከመላመዳችን የተነሳ: ሰው ሞተ ሲባል ምንም አይመስለንም። ምናልባት በሶስት መቶ እና በሺዎች ሲሞቱ ትንሽ ትኩረት ከሰጠነው ነው። እና መንግስት ማንን ነው እያስተዳደረ ያለው?
አቶ አበበ አካሉ
መምህር እና ፖለቲከኛ