Page 1 of 1

ጂዜአ - ዓብይ አህመድ ወርቅና ንብረቱን ወደ አቡዳቢ እያከማቸ ነው ተባለ

Posted: 08 Dec 2025, 07:50
by Misraq
መንግስቱ ሃይለማርያም ካድሬዎቹን በትኖ እንደሄደው አቶ ዓብይም እነ ሁሬሳን በትኖ ይሄዳል የሚለው ስሌት የእውነት ቅርፁን እየያዘ መጥቷል ሲሉ የቀድሞ ጓደኛው ገለፁ