Page 1 of 1

አቶ አብይ አህመድ: 7 አመት እኮ አለፈ

Posted: 07 Dec 2025, 22:17
by Fed_Up
እያምታቱ ይሄው 8 አመት ሞላ ከውጭ ጋዜጠኛ ጋር ተቀምጠው ቃለ መጠይቅ ሳያደርጉ::
ግራ ግቢቲንግ እኮ ሆነ.... በቃ እንግሊዘኛው ለአቶ ወርቅነህም ሆነ አባዱላም አልሆኖ እና በአሰተርጎሚ ተጠቅመው በኦሮሚፋ ቢቀዱ ምናለበት? :| :| :roll: :oops: :oops:

Re: አቶ አብይ አህመድ: 7 አመት እኮ አለፈ

Posted: 07 Dec 2025, 22:54
by Horus
ለምንድን ነው የውጭ ጋዜጠኛ የሚፈልገው? አቢይ ኢትዮጵያዊ ነው ! ፈረንጅ አይደለም ቅቡልነቱን የሚወስኑት! የውጭ ጋዜጠኞች ኢትዮጵይስ ስንዴ መለመን አቁማ የራሷን ግድብና መኪና መስራት ስለጀመረች አሁን ስለ የተኛው ረሃብ ሊጽፉ የሚመጡት?

ለምድድን ነው አስገራሚ ስለሆኑት ለውጦች የማይጽፉት?

Abiy does not give a shiit about negative foreign media!

Re: አቶ አብይ አህመድ: 7 አመት እኮ አለፈ

Posted: 07 Dec 2025, 23:20
by Fed_Up
Horus wrote:
Yesterday, 22:54
ለምንድን ነው የውጭ ጋዜጠኛ የሚፈልገው? አቢይ ኢትዮጵያዊ ነው ! ፈረንጅ አይደለም ቅቡልነቱን የሚወስኑት! የውጭ ጋዜጠኞች ኢትዮጵይስ ስንዴ መለመን አቁማ የራሷን ግድብና መኪና መስራት ስለጀመረች አሁን ስለ የተኛው ረሃብ ሊጽፉ የሚመጡት?

ለምድድን ነው አስገራሚ ስለሆኑት ለውጦች የማይጽፉት?

Abiy does not give a shiit about negative foreign media!
አንተ መደዴ ሽማግሌ ግን የአቶ አብይን ውታፍ ለመንቀል ባቡር መስመር ላይ ልመነጠፍ ብሎም በዚህ እድሜህ አይንህን በጨው ያጠብከው የልጂነት እድሜህን መንዝረህ ለመጦሪያ እንኳን ላይኖርህ የቻለው እና ውዳቂ ሰው እግር ላይ የጣለህ እንዴት ብትረገም ወይም ምን ሓጢያት ብትሰራ ነው? እርግጠኛ ነኝ ሚስት የለህም ኖረህም ቢያውቅ 7 ሴቶች ነበሩ እነሱም በየተራ ጥለውህ የሄዱ ይመስለኛል:: እንዴት ሰው ህሊናውን በገንዘብ ይሸጣል? እምጽፅፅፅ

Re: አቶ አብይ አህመድ: 7 አመት እኮ አለፈ

Posted: 07 Dec 2025, 23:44
by Odie
Fed_Up wrote:
Yesterday, 23:20
Horus wrote:
Yesterday, 22:54
ለምንድን ነው የውጭ ጋዜጠኛ የሚፈልገው? አቢይ ኢትዮጵያዊ ነው ! ፈረንጅ አይደለም ቅቡልነቱን የሚወስኑት! የውጭ ጋዜጠኞች ኢትዮጵይስ ስንዴ መለመን አቁማ የራሷን ግድብና መኪና መስራት ስለጀመረች አሁን ስለ የተኛው ረሃብ ሊጽፉ የሚመጡት?

ለምድድን ነው አስገራሚ ስለሆኑት ለውጦች የማይጽፉት?

Abiy does not give a shiit about negative foreign media!
አንተ መደዴ ሽማግሌ ግን የአቶ አብይን ውታፍ ለመንቀል ባቡር መስመር ላይ ልመነጠፍ ብሎም በዚህ እድሜህ አይንህን በጨው ያጠብከው የልጂነት እድሜህን መንዝረህ ለመጦሪያ እንኳን ላይኖርህ የቻለው እና ውዳቂ ሰው እግር ላይ የጣለህ እንዴት ብትረገም ወይም ምን ሓጢያት ብትሰራ ነው? እርግጠኛ ነኝ ሚስት የለህም ኖረህም ቢያውቅ 7 ሴቶች ነበሩ እነሱም በየተራ ጥለውህ የሄዱ ይመስለኛል:: እንዴት ሰው ህሊናውን በገንዘብ ይሸጣል? እምጽፅፅፅ
:lol: :lol: :lol: :lol: