Page 1 of 1

መደመር "ፍልስፍና" ብሎ ደግሞ አለ እንዴ! እንደግሪክ ፍልስፍና ኢትዮዽዊ "ፈላስፋ" የፈጠረው!

Posted: 06 Dec 2025, 16:37
by Odie
ጉድ በል ጎንደር :lol: :lol:

ጋኖች አለቁና ፍንጃኖች ጋን ሆኑ❗️👇



ገንዘብና ጉልበት ካለህ ከብት PhD ሁሊ ያጎበድዳል!

አይ ኢትዮዽያ :lol:



Re: መደመር "ፍልስፍና" ብሎ ደግሞ አለ እንዴ! እንደግሪክ ፍልስፍና ኢትዮዽዊ "ፈላስፋ" የፈጠረው!

Posted: 06 Dec 2025, 17:15
by Odie
Fairy tales and scams in Ethiopia


Re: መደመር "ፍልስፍና" ብሎ ደግሞ አለ እንዴ! እንደግሪክ ፍልስፍና ኢትዮዽዊ "ፈላስፋ" የፈጠረው!

Posted: 06 Dec 2025, 18:05
by Odie
Odie wrote:
06 Dec 2025, 17:15
Fairy tales and scams in Ethiopia

ተመሳሰሉብኝ :lol:

Re: መደመር "ፍልስፍና" ብሎ ደግሞ አለ እንዴ! እንደግሪክ ፍልስፍና ኢትዮዽዊ "ፈላስፋ" የፈጠረው!

Posted: 06 Dec 2025, 20:10
by Selam/
መደመር ወደ መሰገጥ ተሻሽሏል!

Re: መደመር "ፍልስፍና" ብሎ ደግሞ አለ እንዴ! እንደግሪክ ፍልስፍና ኢትዮዽዊ "ፈላስፋ" የፈጠረው!

Posted: 07 Dec 2025, 00:37
by Odie
Selam/ wrote:
06 Dec 2025, 20:10
መደመር ወደ መሰገጥ ተሻሽሏል!
የዶንቆሮዎች ጉባኤ
አጀንዳ ቢቀያይር ያው ድንቁርና ነው!!