ፅምዶ ስተረጎም፣ የአመቱ ምርጥ ቃል!
Posted: 06 Dec 2025, 14:46
በእንግሊዚኛዉ አዉት ሶርስንግ (outsourcing) ይባላል፣ ሌላ ቦታ ማሰራት ማለት ነዉ፣ በቀላሉ ስተረጎም። ይህም የሆነዉ ሻቢያ ጭንቅ ዉስጥ የገባ ጊዜ ነዉ፣ የኢትዮጵያ ሰራዊት ከመጣ ኣለቀልኝ ብሎ የፍራት ጭንቀት ዉስጥ ገባ። "ጦርነቱ ከተጀመረ ያዉ ዉጤቱ የታወቀ ነዉ"፣ ብሎዋል የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስተር፣ ከቡር ዐብይ አህመድ።
ሻቢያም ይህን በደምብ ያዉቃል፣ ከጠቅላይ ሚንስተር አብይም በላይ ማለት ይቻላል።
ታዲያ የማይችልዉን ነገር፣ ምን ማድረግ አለበት? አዉት-ሶርስንግ፣ ከሰፈሩ ሞኝን ፈልጎ ሸክሙን ዉሰድልኝ እንደማለት ነዉ፣ ልክ ልጅን በከረሜላ እንደምታበብለዉ፡ ሻቢያም ወያኔ የተባለች የደደቢት ደደቦችን ስብስብ አሰባስቦ፣ በሉ፣ የጦርነት ወለፈን ተሸከሙልኝ፣ ብሎ አጠመዳቸዉ፣ ፅምዶ ብሎ መጣ። ወያኔ ሞኟ፣ እሺ ብላ ተጠመደች፣ ትንሽ መንገራገርም አሳየች። እኛ እኮ ገና ከለፈዉም ጦርነት አለገመገምንም፣ ክልላችን እንደደቀቀ ነዉ፣ አሁንም ተመልሰን የጦርነት ወለፈን መሸከም አንችልም፣ ትግራይን ምድረ በዳ ከላደርግን በስተቀር ብሎ ትንሽ አቅማሙ። በል እንግዲያዉስ ከእናንተ የባሰን ጅል ፈልጋችዉ ወለፈኑን ወዳዚያ ዉሰዱት ብሎ አዛዘቸዉ፣ ሻቢያ። እንደሱ ከሆነ ከእኛም የባሳ ጅል አለ ና እኛም በበኩላችን ወለፈኑን ወደዚያ አዉትሶርስ እናድርግ አሉ ና ተስማሙ። የጅልች ጅል ደግሞ ፋንዶ ብሎ ራሱን የሰየመዉ ና ትጥቅ ትግል የጀመርኩት የወያኔን ሕገመንግስት በጉልበት ለመገርሰስ እና ኦሮሙማ የተባለን አካል ከምደረ ገፅ ለማጥፋት ነዉ ብሎን እንዳልነበረ ሁሉ፣ እሱም በበኩሉ እሺ ተጠምጄአለሁ ብሎ ወያኔን ከስጋቱ ትንሽ አስታገሰዉ። የጅሎችም ጅል ጅል አይጠፋዉም ና፣ ከጭንቀቱ እንዴት አድርጎ እንደምገላገል ስያስብ ሸኔ የተባለችን ስብስብ አፈላልጎ በአማላጅ እባክሽ አንቺም ነይ ና ከእኛ ጋር ተጠመጅ ብሎ ተማፀነዉ። ሸኔም ዘዉ ብላ ገባችበት። የጦርነቱን ወለፈን ወደ የኦሮሞ ምድርም ለማዳረስ። ይህ ግን የምሳካ አይመስልም። ሸኔ የለችበትን ምድር ለመድረስ፣ አዲስ አበባን አስቀድሞ ማጠቃለል ያስፈልጋል ና። አዲስ አበባ ተጠቃለለ ማለት ደግሞ አብይም ከስልጣን ተወገደ ማለት ነዉ፣ ሌላ ፅምዶ ሳያስፈልግ ሻቢያ ግቡን መታ ማለት ነዉ። ይህ ግን ህልም ብቻ ነዉ፣ ምን ጊዜም አይሳካም። ወለፈኑ ወይ ከኤርትሪያ አይወጣም፣ ከወጣም፣ ከትግራይ ና አማራ ክልል ኣያልፍም። አዉትሶርስንጉ እዚያ ላይ ያቆማል ማለት ነዉ። የፅምዶ ትርጉምም ሆነ ግባተ መሬት በዚህ ይጠቃለል።
ሻቢያም ይህን በደምብ ያዉቃል፣ ከጠቅላይ ሚንስተር አብይም በላይ ማለት ይቻላል።
ታዲያ የማይችልዉን ነገር፣ ምን ማድረግ አለበት? አዉት-ሶርስንግ፣ ከሰፈሩ ሞኝን ፈልጎ ሸክሙን ዉሰድልኝ እንደማለት ነዉ፣ ልክ ልጅን በከረሜላ እንደምታበብለዉ፡ ሻቢያም ወያኔ የተባለች የደደቢት ደደቦችን ስብስብ አሰባስቦ፣ በሉ፣ የጦርነት ወለፈን ተሸከሙልኝ፣ ብሎ አጠመዳቸዉ፣ ፅምዶ ብሎ መጣ። ወያኔ ሞኟ፣ እሺ ብላ ተጠመደች፣ ትንሽ መንገራገርም አሳየች። እኛ እኮ ገና ከለፈዉም ጦርነት አለገመገምንም፣ ክልላችን እንደደቀቀ ነዉ፣ አሁንም ተመልሰን የጦርነት ወለፈን መሸከም አንችልም፣ ትግራይን ምድረ በዳ ከላደርግን በስተቀር ብሎ ትንሽ አቅማሙ። በል እንግዲያዉስ ከእናንተ የባሰን ጅል ፈልጋችዉ ወለፈኑን ወዳዚያ ዉሰዱት ብሎ አዛዘቸዉ፣ ሻቢያ። እንደሱ ከሆነ ከእኛም የባሳ ጅል አለ ና እኛም በበኩላችን ወለፈኑን ወደዚያ አዉትሶርስ እናድርግ አሉ ና ተስማሙ። የጅልች ጅል ደግሞ ፋንዶ ብሎ ራሱን የሰየመዉ ና ትጥቅ ትግል የጀመርኩት የወያኔን ሕገመንግስት በጉልበት ለመገርሰስ እና ኦሮሙማ የተባለን አካል ከምደረ ገፅ ለማጥፋት ነዉ ብሎን እንዳልነበረ ሁሉ፣ እሱም በበኩሉ እሺ ተጠምጄአለሁ ብሎ ወያኔን ከስጋቱ ትንሽ አስታገሰዉ። የጅሎችም ጅል ጅል አይጠፋዉም ና፣ ከጭንቀቱ እንዴት አድርጎ እንደምገላገል ስያስብ ሸኔ የተባለችን ስብስብ አፈላልጎ በአማላጅ እባክሽ አንቺም ነይ ና ከእኛ ጋር ተጠመጅ ብሎ ተማፀነዉ። ሸኔም ዘዉ ብላ ገባችበት። የጦርነቱን ወለፈን ወደ የኦሮሞ ምድርም ለማዳረስ። ይህ ግን የምሳካ አይመስልም። ሸኔ የለችበትን ምድር ለመድረስ፣ አዲስ አበባን አስቀድሞ ማጠቃለል ያስፈልጋል ና። አዲስ አበባ ተጠቃለለ ማለት ደግሞ አብይም ከስልጣን ተወገደ ማለት ነዉ፣ ሌላ ፅምዶ ሳያስፈልግ ሻቢያ ግቡን መታ ማለት ነዉ። ይህ ግን ህልም ብቻ ነዉ፣ ምን ጊዜም አይሳካም። ወለፈኑ ወይ ከኤርትሪያ አይወጣም፣ ከወጣም፣ ከትግራይ ና አማራ ክልል ኣያልፍም። አዉትሶርስንጉ እዚያ ላይ ያቆማል ማለት ነዉ። የፅምዶ ትርጉምም ሆነ ግባተ መሬት በዚህ ይጠቃለል።