Page 1 of 1

Ethiopian Airlines is Becoming a Microcosm of the Dying Ehiopia!

Posted: 02 Dec 2025, 17:17
by sesame
It is twilight time in Ethiopia and Ethiopian Airline workers are busy looting passenger bags!


Finfinne Press is with Umu Judy Temesgen.
5m

#የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኞች ዘረፋ አለምን እያነጋገረ ነው።

በሳውዲ አረቢያ ሲሰሩ የነበሩ የባንግላዲሽ ሰራተኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አገራቸው ተመለሱ።በረራው ከሳውዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ (ትራንስፖርት) ከዚያም ወደ ባንግላዲሽ ነበር።

ባንግላዲሽ እንደደረሱ ሻንጣቸውን ለመውሰድ ወደ ሻንጣው ጋሪ ቀረቡና ያስቀመጡት መቆለፊያ ተሰብሮ የሻንጣዎቻቸው ተከፍተው እቃዎች እንደጠፋ አውቀው ከፍተኛ ቁጣ አስነስቷል።

በኢትዮጵያ ዜጎች መዝረፍ የለመዱት የኤርፖርቱ ሰራተኞች የባንግላዴሽ ዜጎችን ሻንጣ ዘርፈው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስም በስርቆት እየተነሳ ነው 🤔 !!

https://www.facebook.com/share/v/1D4awEYvSd/


Re: Ethiopian Airlines is Becoming a Microcosm of the Dying Ehiopia!

Posted: 02 Dec 2025, 18:14
by Axumezana
Abiy has been sucking cash from the airline to fund his non-strategic projects and using the airline to transport soldiers. It is also rumored that PP is forcing the Airline to employ incompetent employees(40% employees to be Oromos'). Before we know it, the airline could be history.