Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 14738
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

"በአማራ ላይ ሂሳብ እናወራርዳለን" ህወሓት - ጌታቸው ረዳ። ይህ የዘር ማጥፋት አቋም ግን አልጄዚራ እንደሌሎቹ ዐማራ ጠል ኮርፓሬሽን ሚዳያዎች አልጠየቀም።

Post by Abere » 26 Nov 2025, 17:41

"በአማራ ላይ ሂሳብ እናወራርዳለን" ህወሓት- ጌታቸው ረዳ። ይህ የዘር ማጥፋት አቋም ግን አልጄዚራ እንደሌሎቹ ዐማራ ጠል ኮርፓሬሽን ሚዳያዎች አልጠየቀም። የወያኔዎች የጋርዮሽ አላማ የሆነው አማራ ላይ ሂሳብ ማወራረድ ነው - ይህ ግን በአማራ ላይ ስለሆነ እንደዘር ማጥፋት አይቆጠርም በአማራ ጠል ጉቦ ጠገብ የኮርፓሬሽን ሚዳያዎች።