Page 1 of 1

ብልፅግና በቤኒሻንጉል 40 አማሮችን ገድሎ ዜናው መውጣት ሲጀምር አጀንዳውን ለመጥለፍ የእጅ መቆረጥ ዜና ሰራ

Posted: 25 Nov 2025, 19:35
by Misraq
ይህ የተለመደ ታክታክ ብልፅግና ኦህዴድ የተካነበት ሰይጣናዊ ድርጊት ነው። እነ ሁሬሳ ብልፅግና እንዳወረዱላቸው የሚቀበሉ እንስሶች ግን የ40 ንፁሃን ወገኖቻችን እልቂትን ተባባሪ አድርገን የምንፈርጃቸው ቀን ሩቅ አይሆንም።