Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ብልፅግና በቤኒሻንጉል 40 አማሮችን ገድሎ ዜናው መውጣት ሲጀምር አጀንዳውን ለመጥለፍ የእጅ መቆረጥ ዜና ሰራ
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=371309
Page
1
of
1
ብልፅግና በቤኒሻንጉል 40 አማሮችን ገድሎ ዜናው መውጣት ሲጀምር አጀንዳውን ለመጥለፍ የእጅ መቆረጥ ዜና ሰራ
Posted:
25 Nov 2025, 19:35
by
Misraq
ይህ የተለመደ ታክታክ ብልፅግና ኦህዴድ የተካነበት ሰይጣናዊ ድርጊት ነው። እነ ሁሬሳ ብልፅግና እንዳወረዱላቸው የሚቀበሉ እንስሶች ግን የ40 ንፁሃን ወገኖቻችን እልቂትን ተባባሪ አድርገን የምንፈርጃቸው ቀን ሩቅ አይሆንም።