በአፋር ክልል የፈነዳው እሳተ ጎመራ የሻእቢያ እጅ እንዳለበት የአረብ ኤምሬት እና የብልፅግና ሚዲያዎች እየዘገቡ ነው።
Posted: 25 Nov 2025, 18:15

Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/

“ከዚህ ቀደም በሰሜን ሸዋና በጎጃም ዝናብ ያዘነብነው እኛ ነበርን። አሁን ደግሞ በአፋር የታየውን እሳተጎመራ ሆነ፡ እስከ ህንድ ድረስ የተዘረጋውን የአመድ ጉም የፈጠርነው እኛው ራሳችን በውስጣዊ አቅማችን ነው። ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው። ዓለም ይህንን በቴክኖሎጂው መስክ ያስመዘገብነውን ባለ 3 ዲጅት እድገታችን ካልመሰከረች፡ በቅርቡ በራስዳሸንም ተመሳሳይ ፍንዳታ ለመፍጠር እንገደዳለን።”
“120 ሚልዬን በመድረሳችን፡ የህዝብ ችግር የለብንም፡ ህዝብ አያስፈልገንም፤ የወደብ ችግርና መተንፈሻ ስለሚያስፈልገን ግን ከተቻለ በውድ ካልሆነም በግድ የአካባቢያችንን ወደቦች እንቆጣጠራለን። ታላቅ ነበርን ታላቅም እንሆናለን፡ በፉገራ!”
Digital Weyane wrote: ↑25 Nov 2025, 18:15በአፋር ክልል የፈነዳው እሳተ ጎመራ የሻእቢያ እጅ እንዳለበት የአረብ ኤምሬት እና የብልፅግና ሚዲያዎች እየዘገቡ ነው።