ጉማ ገማ - Art & Artists የፍትህና የSocial Struggle Catalyst መሆን ነበረባቸው
Posted: 21 Nov 2025, 08:58
የፒካሶ ገርኒካ ፋሽዝምን የከተበበት፣ ማልከም ቤይሊ የጥቁሮችን የባርነት ሰቆቃ የቀረፀበትን፤ በርኒስ ሬገን የጥቁሮችን የመብት ትግል የቀለፀችበትን ሳስብና የኛዎቹን የባዶ የመሸላለሚያ ጉባኤ ስመለከት አፈርኩኝ።




Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/

