የንጉሠ ነግሥት ዐፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንግስት ቪክቶሪያ:
https://3.bp.blogspot.com/-xiWjBP5m0kU/ ... ctoria.jpg
Re: የንጉሠ ነግሥት ዐፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንግስት ቪክቶሪያ
ንጉሠ ነግሥት ዐፄ ቴዎድሮስ በዚህ ደብዳቤው ቢያንስ 2 ነገሮች ጠቅሰዋል።
1ኛ) በአባ ባህርይ መዋዕል "ዜናሁ ለጋላ" እንደ ተጠቀሰው ሁሉ የኦሮሞ ፍልሰት/ወረራ በኢትዮጵያ አንድነት ላይ አሳድሮት የነበረውን ተጽዕኖ።
2ኛ) በዚህ እና በመሳሰሉት ውስጣዊ ሁከት አጋጣሚ በመጠቀም ቱርክ የኢትዮጵያ ሉዋላዊ ግዛት የሆነውን ቀይ ባህር ይዛ ኢትዮጵያን ለመዝጋት ያደረገችውን ጫና.
3ኛ) ንግሥት ቪክቶሪያ ለንጉስ ቴዎድሮስ የፍቅር ስጦታ መለዋወጣቸው፤ ይሁን እንጅ ንግስቲቷ በቃላቸው ፀንተው ባለመገኜታቸው (ከቱርክ ጋር የነበራቸው) ዲፕሎማሲ እንዳይበላሽ በማሰብ ለዐጼ ቴዎድሮስ ትብብር አለማድረጋቸው ነው።
1ኛ) በአባ ባህርይ መዋዕል "ዜናሁ ለጋላ" እንደ ተጠቀሰው ሁሉ የኦሮሞ ፍልሰት/ወረራ በኢትዮጵያ አንድነት ላይ አሳድሮት የነበረውን ተጽዕኖ።
2ኛ) በዚህ እና በመሳሰሉት ውስጣዊ ሁከት አጋጣሚ በመጠቀም ቱርክ የኢትዮጵያ ሉዋላዊ ግዛት የሆነውን ቀይ ባህር ይዛ ኢትዮጵያን ለመዝጋት ያደረገችውን ጫና.
3ኛ) ንግሥት ቪክቶሪያ ለንጉስ ቴዎድሮስ የፍቅር ስጦታ መለዋወጣቸው፤ ይሁን እንጅ ንግስቲቷ በቃላቸው ፀንተው ባለመገኜታቸው (ከቱርክ ጋር የነበራቸው) ዲፕሎማሲ እንዳይበላሽ በማሰብ ለዐጼ ቴዎድሮስ ትብብር አለማድረጋቸው ነው።
Re: የንጉሠ ነግሥት ዐፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንግስት ቪክቶሪያ
ኣፄ ቴዎድሮስ የጻፉትን ሳይሆን ኣፄ ቴዎድሮስ የጻፉት ዉስጥ ያለዉን ስህተት እንግሊዝ እየሳቀ ሳያነበዉ ኣልቀረም ኣለማለትህ ይገርማል።Abere wrote: ↑19 Nov 2025, 15:01ንጉሠ ነግሥት ዐፄ ቴዎድሮስ በዚህ ደብዳቤው ቢያንስ 2 ነገሮች ጠቅሰዋል።
1ኛ) በአባ ባህርይ መዋዕል "ዜናሁ ለጋላ" እንደ ተጠቀሰው ሁሉ የኦሮሞ ፍልሰት/ወረራ በኢትዮጵያ አንድነት ላይ አሳድሮት የነበረውን ተጽዕኖ።
2ኛ) በዚህ እና በመሳሰሉት ውስጣዊ ሁከት አጋጣሚ በመጠቀም ቱርክ የኢትዮጵያ ሉዋላዊ ግዛት የሆነውን ቀይ ባህር ይዛ ኢትዮጵያን ለመዝጋት ያደረገችውን ጫና.
3ኛ) ንግሥት ቪክቶሪያ ለንጉስ ቴዎድሮስ የፍቅር ስጦታ መለዋወጣቸው፤ ይሁን እንጅ ንግስቲቷ በቃላቸው ፀንተው ባለመገኜታቸው (ከቱርክ ጋር የነበራቸው) ዲፕሎማሲ እንዳይበላሽ በማሰብ ለዐጼ ቴዎድሮስ ትብብር አለማድረጋቸው ነው።
አምስት መቶ ዓመታት በፊት የኖረዉን ሊዮናርዶ ዳ ቭንቺን እንግሊዝ በደንብ ያዉቀዋል።
ስለዚህ ሊዮናርዶ ዳ ቪንቺን በደንብ የምያዉቀዉ እንግሊዝ የኣፄ ቴዎድሮስን ደብዳቤ ኣንብቦ ሳይታዘብ ኣልቀረም ኣለማለትህ ኣስደንጋጭ ነዉ። ምሁር ነኝ ስለምትል።
ትላንትና የመጣልኝ አስተሳሰብ፥
እግዝኣብሔር ለአዉሮፓ በረዶ ሰጥቶ ቶሎ ቀሰቀሰዉ።
እግዝኣብሔር ለኢትዮጵያ ፀሓይን ሰጥቶ ብዙ ግዜ ኣስተኛዉ።
ዛሬ ደግሞ ኣንተ እንቅልፍህ ዉስጥ ሆነህ የምታወራዉን ኣስነበበኝ።
የሚገርመዉ ስለ መለኮታዊ አሰራር ኣዉቃለሁ ስለምትል ይህ የመለኮታዊ አሰራር ኣንድ ምሳሌ ኣይዴለም ወይ ብዬ ልጠይቅህ ተዘጋጅቼ የለጠፍከዉን ኣነበብኩኝ ወይም ኣስነበበኝ።
ሰዉየዉ፥ የኢትዮጵያ ኣምላክ ኣልተሰደደም። ከቃልቻዎች እና ከቃሉዎች ጋር ነዉ የኖረዉ።
የኢትዮጵያ ሊዮናርዶ ዳ ቪንቺ መባል የሚችል የሚከተለዉን የጻፈዉ ከስልሳ ዓመታት በፊት ነዉ።
ቃሉ የማይቀለበስ ቃሉ
ለካ ኣንተ ነህ
ተነባቢ የአስር ምስጥር
ተራ በተራ እየተገለጠልህ ዕዉር እና ዱዳ ሆነህ ትኖራለህ።
Re: የንጉሠ ነግሥት ዐፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንግስት ቪክቶሪያ
It's true, the Queen did not receive Tewodros letter due to:
1. Walter Plowden, not a competent diplomat, kept it with himself for too long before dispatching it
2. When received by the British foreign office, they did not forward it to the Minister or the Queen due to misplacement or other pressing matter or simply lost in beaurocracy.
Mind you, Tewodros had Oromo and Tigrey warriors. Central north Ethiopia Oromos such as Gobena Dace had a better chance of resisting Tewodoros' campaigns for the dissolution of the patchwork of small kingdoms.
1. Walter Plowden, not a competent diplomat, kept it with himself for too long before dispatching it
2. When received by the British foreign office, they did not forward it to the Minister or the Queen due to misplacement or other pressing matter or simply lost in beaurocracy.
Mind you, Tewodros had Oromo and Tigrey warriors. Central north Ethiopia Oromos such as Gobena Dace had a better chance of resisting Tewodoros' campaigns for the dissolution of the patchwork of small kingdoms.
Re: የንጉሠ ነግሥት ዐፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንግስት ቪክቶሪያ
The Nation of Akhenaten is not a patchwork. It patched ነገደ አኙዋ፣ ነገደ ጉሙዝ፣ and so on for their protection along with it from other powers and having them the ungrateful learn መቅደላ፣ አደዋ፣ and ግራንድ አደዋ።
Dama wrote: ↑19 Nov 2025, 16:23It's true, the Queen did not receive Tewodros letter due to:
1. Walter Plowden, not a competent diplomat, kept it with himself for too long before dispatching it
2. When received by the British foreign office, they did not forward it to the Minister or the Queen due to misplacement or other pressing matter or simply lost in beaurocracy.
Mind you, Tewodros had Oromo and Tigrey warriors. Central north Ethiopia Oromos such as Gobena Dace had a better chance of resisting Tewodoros' campaigns for the dissolution of the patchwork of small kingdoms.
Re: የንጉሠ ነግሥት ዐፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንግስት ቪክቶሪያ
Ethiopia is not the Nation of Akhenaten. Let that sink in.