Page 1 of 1

መጅሊስ መሪ ኢብራሒም ቱፋ ብርሃኑ ነጋን አወገዘ። እንደ ዓፄ ስርዓት ሆነብን አለ።

Posted: 19 Nov 2025, 08:17
by Misraq
በነገራችን ላይ ሶዶውን ብርሃኑ ነጋን የእኛ ጩሎ ነህ እንደማለት ነው። የኦሮሞ ወጣት እንደ መሪው ሳይለፋ ሁሉም ባለ pHD የመሆን እድሉን ብርሃኑ ነጋ እያጨናገፈ ነውም ተባለ።