Page 1 of 1

የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በወቅታዊው የማርበርግ ቫይረስ መከላከል ስራዎች በማስመልከት መግለጫ ሰጥተዋል

Posted: 17 Nov 2025, 12:41
by Horus

Re: የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በወቅታዊው የማርበርግ ቫይረስ መከላከል ስራዎች በማስመልከት መግለጫ ሰጥተዋል

Posted: 17 Nov 2025, 13:24
by Horus

Re: የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በወቅታዊው የማርበርግ ቫይረስ መከላከል ስራዎች በማስመልከት መግለጫ ሰጥተዋል

Posted: 17 Nov 2025, 13:40
by Odie
ስለማርበትግ እንዴት ታወራለህ ብልፅግና ቤት ስው ሲሞት እኮ አይወራም :lol: :lol:
WHO ባያወጣው መች ታወጡት ነበር?

በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ :lol:

በእገታና ጦርነት ስሟን ያሳነሳችሁዋት ምድር ማርበርግ ተጨመረላችሁ! ስው ዝር እንዳይልና ፖርካችሁን እንዳያይ :lol:

ጥያቄው ማርበርግ እንዴት ገባ? የተጣለው ደቡብ ማን ይደርስለት ይሆን?
ያ አካባቢ እውነታ ኢትዮዺያዊ ያለበት ስፍራ ነው ይባላል? ሽር ይኖር ይሆን?

ድንበር የሌላት አገር ኢቦላም ታስገቡ ይሆናል!

ለማንኛውም አገር ቤት የምትሄዱ እስኪጣራ አስቡበት::