በ73 የኢትዮጵያ ከተሞች ውስጥ የኮሪደር ልማት እየተካሄደ ነው!
አሁን በመላ ኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ የሚታየው በከተማዎች መካከል የኮሪደርና ዝመና ፉክክር እየታየ ነው! ይህ ነው የሚፈለገው! እያንዳንዱ ከተማ ከሌላው እኩል ለመዘመን እና ለመብለጥ የሚያደርገው ፉክክር ነው አንድ አገር የሚለውጥ ። ከዛሬ ጀምሮ የከተማና የገጠር ኮሪደር መሰረታዊ የከተማና ገጠር ፕላን ህሳቤ ካልቸር ሆኖዋል! ይህ ነው ትልቁ ነገር!