Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39769
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በ73 የኢትዮጵያ ከተሞች ውስጥ የኮሪደር ልማት እየተካሄደ ነው!

Post by Horus » 16 Nov 2025, 15:14

አሁን በመላ ኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ የሚታየው በከተማዎች መካከል የኮሪደርና ዝመና ፉክክር እየታየ ነው! ይህ ነው የሚፈለገው! እያንዳንዱ ከተማ ከሌላው እኩል ለመዘመን እና ለመብለጥ የሚያደርገው ፉክክር ነው አንድ አገር የሚለውጥ ። ከዛሬ ጀምሮ የከተማና የገጠር ኮሪደር መሰረታዊ የከተማና ገጠር ፕላን ህሳቤ ካልቸር ሆኖዋል! ይህ ነው ትልቁ ነገር!