አገሬ ኢትዮጵያ!
Posted: 13 Nov 2025, 18:11
Psycho
በጣም የተለየ አለም ነው ። (1) ሰው የሚነዳው በ GPS ነው፣ (2) ሰውና መኪና ተለያይተዋል ብዙ ቦታ ፣ ሌላው ቀርቶ መርካትና ኮልፌ እንኳ ኮሪደር ሳይደርስ መንገዶቹ በጣም ሰፍተአል ። (3) አህያና እንሰሶች ተከልክለዋል ፣ (4) አዳዲስ መኪናዎች እጅግ በዝተዋል ያውም ኤሌክትሪክ ፣ ...Affable wrote: ↑13 Nov 2025, 18:43አንድ ነገር የታዘብኩት የመኪና አሽከርካሪዎች በጣም የተሻለ አነዳድ ነው። ከብዙ አመታት በፊት በአዲስ አበባ የመኪና አደጋ ይሞት የነበረው ኢትዪጺያዊ ቁጥር ያለም ሚዲያ መነጋገሪያ ነበር። ያ የተቀየረ ይመስላል። የመንጃ ፈቃድ ለማውጣት ፈተናው ዲጂታል መሆኑ የ ኢህአደግ ገዜ ሌቦችን — መንጃ ፉቃድ በጉቦ የሚሸጡ — አስወግዶአል። በዛ ምክንያት የብዙ ኢትዪጺያን ያለግዜ ሞት ቁጥር በጣም የቀነሰ መሰለኝ።
እድገትማ አለ። ማስረጃው የ ኢሳያስና የህወአት ካድሬዎች ER ላይ ተጥዶ እየየው ፣ ለቅሶው። Sorry guys ይህ ጅምሩ ነው።
