Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12869
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የትም ፊጪዉ፣ ዱቄቱን አምጪዉ፣ የሕዝቄኤል ገቢሳ አካሄድ።

Post by DefendTheTruth » 09 Nov 2025, 15:19

ዋናዉ ነገር እኔን ወደ ስልጣን አምጡኝ፣ በሽግግርም ይሁን በሌላ ብቻ እኔን ወደ ስልጣን አምጡኝ፣ በኦሮሞ ድርጅቶች ስምም ይሁን በሌሎች የኢትዮጵያ ድርጅቶችም ስም ይሁን፣ ዋናዉ ነገር ግን እኔን ወደ ስልጣን አምጡኝ። በትጥቅም ይሁን፣ ወይ በሕዝባዊ እምብተኝነት፣ ዋናዉ ነገር እኔን ወደ ስልጣን አምጡኝ። በትጥቅ ትግል በኩል አደርጌ እስከአሁን አልተሳካልኝም፣ ሸኔ የምባል ዘራፊ ቡድን አቋቁሜ ምንም አልተሳካልኝም፤ አሁን ደግሞ በኢሳያስ ስር የመጨረሻ ሙከራዬን ጀምሬያለሁኝ።


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12869
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የትም ፊጪዉ፣ ዱቄቱን አምጪዉ፣ የሕዝቄኤል ገቢሳ አካሄድ።

Post by DefendTheTruth » 09 Nov 2025, 15:26

አካሄዱ ግልፅ ነዉ፣ በሕዝቄኤል ገቢሳ አመለካከት፤ መጀመሪያ ላይ ልደቱን አስቀድሜ፣ ወደ ስልጣን እቀርባለሁ፣ ከዚያ ቦኃላ ልደቱን በመንጋዎቼ በኩላ አድርጌ "እሱ ነፍጠኛ ነዉ" ብዬ አባርረዋለሁ፣ ከዚያ እኔ የስልጣን ቁንጮ ላይ ጉብ እላለሁ። በቀላሉ አሁን አብይ የለበት መቀመጫ ላይ ጉብ እላለሁ፤ የፖለቲካ ራዕዪዕ የምባል ነገር በፍፁም ስሙንም አላነሳም።

የፖለቲካ ራይዕ የምባል ነገር ሳይኖር፣ የፖለቲካ ስልጣን ፍለጋ፣ የመንጋ ተንጋጋ አካሄድ!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12869
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የትም ፊጪዉ፣ ዱቄቱን አምጪዉ፣ የሕዝቄኤል ገቢሳ አካሄድ።

Post by DefendTheTruth » 09 Nov 2025, 15:49

የሕዝብ ጥያቄን (የባሕር በርን) አስቀድሜ ያቀነቀንኩኝ እኔ ነበርኩ፣ ፓርቲዬን ወክዬ፣ ከ20 አመት በፊት። ሆኖም ግን ፓርቲዬንም ሆነ እኔን የምመርጥ ህዝብ አጣሁ፣ ነዉ የምለን ልደቱ አያለዉ። ክስረቱ የተባለዉ፣ ያለዉ ያልምክንያት አልነበረም።


Dama
Member+
Posts: 6210
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: የትም ፊጪዉ፣ ዱቄቱን አምጪዉ፣ የሕዝቄኤል ገቢሳ አካሄድ።

Post by Dama » 09 Nov 2025, 16:21

Why lump Gurage, Welaita, Gofa, Sidama, Hadya, etc. together. All opposed such amalgamation. How many times they to state this kind of amalgamation? Why force them for your convenience and expedience?

Post Reply