Page 1 of 1

Misraq, አበረ & Selam/ ለሚባሉት ያማራ እንግዴ ልጆች ይድረስ!

Posted: 08 Nov 2025, 15:44
by Horus
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

Re: Misraq, አበረ & Selam/ ለሚባሉት ያማራ እንግዴ ልጆች ይድረስ!

Posted: 08 Nov 2025, 15:52
by Horus
የዘመናችን የጨረባ ተዝካር!



Re: Misraq, አበረ & Selam/ ለሚባሉት ያማራ እንግዴ ልጆች ይድረስ!

Posted: 08 Nov 2025, 16:44
by Abere

ሁሬሳ

የአማራ ፋኖ ጉዳይ እንቅልፍ ነሳህ- ጭንቀት ገደለህ። ሰማይ ብትወጣ፤ ምድር ብትፈጠረቅ የአንተ ደመወዝ ከፋይ ኦሮሙማ እየተደመሰሰ፤ ወታደሩ እየተበተነ ነው። አንድ አንድ ጊዜ እኮ የኦሮሙማ ሚድያ ብቻ ከማየት ትንሽ ሌሎች ምን ይላሉ ብሎ ሾፍ ማድረግ ጥሩ ነው። አልተመለከትክም እንደ ቱባ ቱባ የኦሮሙማ ጀኔራሎች ወይም ኮሎኔሎች በምርኮ አልጋ ላይ ተኝተው ሲናዘዙ?

እኔ መቸም አንተን የወለዱ እናት ልጅ ወለድኩ አይበሉ። አልጋ ላይ ወይም እልፍኝ ሳይሆን ምናልባት መጸዳጃ ቤት ድንገት ዱብ ያልክ ነው የምትመስለው
አንተንም ልጅ ብለው በማቀፊታ አንስተው ወሰዱህ :mrgreen: