Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 16521
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

የብልጽግና ካድሬዎች ትናንትና እና ዛሬ ሕወሃት ላይ ፖሮፖጋንዳ ሲሰሩ ውለዋል፥፥ ኤርትራ እና ፋኖ እረፍት አግኝተዋል

Post by Misraq » 06 Nov 2025, 15:10

የብልጼ ካድሬዎችን ግን እያደከሙዋቸው ነው፥፥ በቅርቡ ይታክታሉ፥፥ ላባቸው ጠብ እስኪል ስለፋኖ ጮሀው ከዛ ደግሞ ስለሻብያ ሲተረተሩ ሰነበቱ፥፥ አሁን ደግሞ ዘፈናቸው ወያኔ ሆናለች፥፥ ነገ ፋኖ አንድ ሳምንት ካስጮሀ በህዋላ ሁሉም በፈረቃ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ የብልጤ ካድሬ ይደክመዋል ባይ ነኝ፥፥ የሱማሌ ወጣቶችም ነገሮችን ሞቅ ሞቅ እያደረጉት ነው፥፥ የብልጼ ኦህዴድ መጨረሻው ብዙ ድራማ ይዞልን መጥቶአል


eden
Member+
Posts: 9973
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 06 Nov 2025, 20:46

It’s gonna be constant juggling

and my prediction is Afar will follow Somali. Afar because TDF is forcing them not to harbor pro OPDO Tigrian resistance group where as OPDO is forcing them continue to harbor. At some point in the near future, Afar will decide to dump OPDO that’s isolated, and join the growing groups against OPDO.

Post Reply